Genesis 35:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ፡ ኣነ ኣምላኽ፡ እቲ ዅሉ ዚኽእል እየ፡ በሎ። ፍረዩን ተባዝሑን፤ ህዝብን ህዝቢ ኣህዛብን ካባኻትኩም ኪዀኑ እዮም፡ ነገስታት ከኣ ካብ ሕቝፍኹም ኪመጹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለው፥ “አምላክህ እኔ ነኝ፤ ብዛ፤ ተባዛም፤ ሕዝብና የአሕዛብ ማኅበር ከአንተ ይሆናል፤ ነገሥታትም ከጕልበትህ ይወጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አለው። ሁሉን ቻይ አምላክ እኔ ነኝ፤ ብዛ፥ ተባዛም፤ ሕዝብና የአሕዛብ ማኅበር ከአንተ ይሆናል፥ ነገሥታትም ከጕልበትህ ይወጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም አለው፦ “ሁሉን ቻይ አምላክ እኔ ነኝ፥ ብዛ፥ ተባዛም፥ ሕዝብና የአሕዛብ ማኅበር ከአንተ ይሆናል፥ ነገሥታትም ከጉልበትህ ይወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ጾሳይ ያቆባ፥ “ታን ኡባ ዳንዳይያ ጾሳ፤ ኔን የለታ፤ ጮራታ፤ ካዉተቱነ ካዉተ አሳይ ኔፐ ከሳና፤ ካተቱካ ነ ጉልባታፐ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay S'oossay Yaak'ooba, «Taani Ubbaa Danddayiyaa S'oossaa; neeni yeletta; c'oratta; kawutetsatuunne kawutetsaa Asay neeppe kessana; kaatetuukka ne gulbbataappe kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Xoossi Yaaqoobe, «Tani Ubbaa Dandayza Xoossa; neni yeletta; coratta; dereynne dere maabaray neeppe kezana; kawotikka ne gulbateppe kezana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ጾሲ ያቆቤ፥ «ታኒ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳ፤ ኔኒ ዬሌታ፤ ጮራታ፤ ዴሬይኔ ዴሬ ማባራይ ኔፔ ኬዛና፤ ካዎቲካ ኔ ጉልባቴፔ ኬዛና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ፆሳይ ያይቆባ፥ “ታኒ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳ። ኔኒ የለታ፥ ዳራ። ደረይነ ካዎተት ኔፐ ከዮ። ካዎትካ ነ ጉልባታፐ ከዮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Xoossay Yayqooba, “Taani Ubbaa Danda7iya Xoossa. Neeni yeleta, dara. Dereynne kawotethati neepe keyo. Kawotika ne gulbatape keyo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ያዕቆብን እንዲህ አለው፤ “እኔ ሁሉን ማድረግ የሚችል አምላክ ነኝ፤ ብዛ ተባዛ፤ ሕዝብና የሕዝቦች ማኅበር ከአንተ ይወጣሉ፤ ነገሥታትም ከአብራክህ ይከፈላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደግሞም እግዚአብሔር ያዕቆብን እንዲህ አለው፦ “ሁሉን ቻይ አምላክ እኔ ነኝ፤ ብዙ ልጆች ይኑርህ፤ ዘርህም ይብዛ፤ የብዙ ሕዝብ አባት ሁን፤ ነገሥታትም ከአንተ ይወለዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ኣነ እቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ እየ። ፍረን ብዛሕን፥ ህዝብን ማሕበር ኣህዛብን ካባኻ ኽወፁ እዮም። ነገስታትውን ካብ ሕቘኻ ኽወፁ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ፡ ኣነ እቲ ኹሉ ዝኽእል ኣምላኽ እየ። ፍረን ብዛሕን። ህዝብን ብዝሒ ህዝብታትን ካባኻ ኺወጹ እዮም፡ ነገስታት ከኣ ካብ ሕቛኻ ኺወጹ እዮም። |