Genesis 35:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣምላኽ በሎ፦ ያእቆብ ትበሃል። ስምካ ደጊም ያእቆብ ኣይኪበሃልን እዩ፣ እስራኤል ስምካ እዩ እምበር፤ ስሙ ድማ እስራኤል ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለው፥ “ስምህ ያዕቆብ አይባል፤ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ” ስሙንም እስራኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ስምህ ያዕቆብ ነው፤ ከእንግዲህም ወዲህ ስምህ ያዕቆብ ተብሎ አይጠራ፥ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ አለ፤ ስሙንም እስራኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም፦ “ስምህ ያዕቆብ ነው፥ ከእንግዲህም ወዲህ፥ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ፥ ስምህ ያዕቆብ ተብሎ አይጠራ፥” አለው። ስሙንም እስራኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ አ፥ “ነ ሱንይ ያቆባ፤ ሽን ሀዋፐ ስንናዉ ኔን ኡባካ ያቆባ ጌተታካ፤ ነ ሱንይ እስራኤልያ ግዳና” ያጊደ እ አ እስራኤልያ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay Aa, «Ne suntsay Yaak'ooba; shin hawaappe sintsanaw neeni ubbakka Yaak'ooba geetettakka; ne suntsay israa'eeliyaa gidana» yaagiide I Aa israa'eeliyaa suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi iza, «Ha7i gakkanaas ne sunththi Yaaqoobe; gido attiin hayssafe guye mulekka Yaaqoobe geetettaka; ne sunththi Isra7eele geetettana» giidi izi iza Isra7eele gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኢዛ፥ «ሃኢ ጋካናስ ኔ ሱን ያቆቤ፤ ጊዶ ኣቲን ሃይሳፌ ጉዬ ሙሌካ ያቆቤ ጌቴታካ፤ ኔ ሱን ኢስራኤሌ ጌቴታና» ጊዲ ኢዚ ኢዛ ኢስራኤሌ ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ፥ “ነ ሱንይ ያይቆባ። ሽን ህዛፐ ኔኒ ያይቆባ ጌተታካ፥ ነ ሱንይ እስራኤለ ጌተታና” ያግድ እያ “እስራኤለ” ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay, “Ne sunthay Yayqooba. Shin hizape neeni Yayqooba geetetaka, ne sunthay Isra7eele geetetana” yaagidi iya “Isra7eele” gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “እስካሁን ስምህ ያዕቆብ ነበረ፤ ከእንግዲህ ያዕቆብ ተብለህ አትጠራም፤ ነገር ግን ስምህ እስራኤል ይባላል” አለው። ስለዚህም እስራኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደግሞም “ስምህ ያዕቆብ ነው፤ ከእንግዲህ ወዲህ ግን እስራኤል ትባላለህ እንጂ ያዕቆብ ተብለህ አትጠራም” አለው። ስለዚህም እግዚአብሔር ያዕቆብን “እስራኤል” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀፂሉውን “ስምካ ያእቆብ እዩ፤ ድሕሪ ደጊም እስራኤል እምበር ያእቆብ ኣይትበሃልን ኢኻ” ድማ በሎ። ስለዙይ እግዚኣብሄር “እስራኤል” ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ፡ ስምካ ያእቆብ እዩ። ድሕሪ ደጊምሲ ስምካ ያእቆብ ኣይብሀልን። ስምካስ እስራኤል ደኣ ኪኸውን እዩ፡ በሎ። ስሙ ኽኣ እስራኤል ኣውጽኣሉ። |