Genesis 34:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሃሞር ድማ ተዛረቦም፡ ነፍሲ ሴኬም ወደይ ንጓልኩም ትናፍቕ ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤሞ​ርም እን​ዲህ ብሎ ነገ​ራ​ቸው፥ “ልጄ ሴኬም ልጃ​ች​ሁን ወዶ​አ​ታ​ልና ሚስት እን​ድ​ት​ሆ​ነው እር​ስ​ዋን ስጡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤሞርም እንዲህ ብሎ ነገራቸው። ልጄ ሴኬም በልጃችሁ ፍቅር ልቡ ተነድፎአልና ሚስት እንድትሆነው እባካችሁ እርስዋን ስጡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሐሞርም እንዲህ ብሎ ነገራቸው፥ “ልጄ ሴኬም በልጃችሁ ፍቅር ነፍሱ ተወስዳለችና ሚስት እንድትሆነው እባካችሁ እርሷን ስጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀሞር ኡንቱንታ፥ “ታ ናአይ ሸኬመ ህንተንቱ ናትዉ ዳርስ ዳጋሜዳ፤ ሀያና እዞ አዉ ማቼተዉ እሜርክቴ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Hamoori unttuntta, «Ta na'ay Shekeeme hinttenttu naattiw darssi dagammeedda; hayyanaa izo aw machchetetsaw immeerikkitee!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Emoorey isttas, «Ta naa Seekeemey intte nayo diina daro siiqiza gishshas hayyana izo izas machcho immerketii!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኤሞሬይ ኢስታስ፥ «ታ ና ሴኬሜይ ኢንቴ ናዮ ዲና ዳሮ ሲቂዛ ጊሻስ ሃያና ኢዞ ኢዛስ ማቾ ኢሜርኬቲ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀሞር ኤንታኮ፥ “ታ ናአይ ሴከም ህንተ ናኤስ ዳሮ ምሸቴስ፥ ሀያና እዮ እያዉ ማቾ እመርከት።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Hamoori entako, “Ta na7ay Seekemi hinte na7ees daro mishetees, hayyana iyo iyaw macho immerketi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤሞር ግን እንዲህ አላቸው፤ “ልጄ ሴኬም ልቡ በልጃችሁ ፍቅር ተነድፏል፤ እባካችሁ እንዲያገባት ፍቀዱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሐሞር ግን እንዲህ አላቸው፤ “ልጄ ሴኬም ልጃችሁን በጣም ወዶአታል፤ ስለዚህ እንዲያገባት ፍቀዱለት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤሞር ድማ “ወደይ ሴኬም ብፍቕሪ ጓልኩም ልቡ ተማሪኹ እዩ እሞ፥ በይዛኻትኩም ሰበይቱ ኽትከውን ሃብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓሞር ድማ፡ ነፍሲ ወደይ ሴኬም ምስ ጋልኩም ተጣቢቓ እያ እሞ፡ በጃኹም ሰበይቱ ኽትከውን ሀብዎ።