Genesis 34:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ያእቆብ እዚ ምስ ሰምዑ ካብ መሮር ወጹ፡ ምስ ጓል ያእቆብ ብምርኻብ ኣብ እስራኤል ዕሽነት ስለ ዝገበረ፡ እቶም ሰብኡት ሓዘኑን ኣዝዮም ተቘጥዑን። ኣየናይ ነገር ክግበር የብሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የያዕቆብም ልጆች ከምድረ በዳ መጡ፤ ይህንም በሰሙ ጊዜ ፈጽመው ደነገጡ፤ የያዕቆብን ልጅ በመተኛቱ በእስራኤል ላይ ኀፍረትን ስላደረገ አዘኑ፤ እጅግም ተቈጡ፤ እንዲህ አይደረግምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የያዕቆብም ልጆች ይህንን በሰሙ ጊዜ ከምድረ በዳ መጡ፤ የያዕቆብን ልጅ በመተኛቱ በእስራኤል ላይ ስንፍናን ስላደረገ አዘኑ፥ እጅግም ተቈጡ፤ እንዲህ አይደረግምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የያዕቆብም ልጆች ይህንን በሰሙ ጊዜ ከመስክ መጡ፥ የያዕቆብን ልጅ በመተኛቱ በእስራኤል ላይ ኀፍረትን ስላደረገ አዘኑ፥ እንዲህ አይደረግምና እጅግም ተቈጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆባ አቱማ ናናይ ሄዋ ስሴዳ ሳና ዎራፐ ዬድኖ፤ ኡንቱንቱ ካዮቴድኖነ ሀንቀቴድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሸኬመ ያቆባ ናቶ ሆር አፊደ ባይዝያዋ፥ እስራኤልያ ቦላ ፖኮባ፥ ኦናዉ በሰናባ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'ooba attuma naanay hewaa siseedda saanna woraappe yeeddino; unttunttu kayyotteeddinonne hank'k'eteeddino; ayaw gooppe, Shekeeme Yaak'ooba naatto hori afiide bayzziyaawaa, Israa'eeliyaa bolla pokkobaa, ootsanaw bessenabaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobe attuma nayti he hanidayssa siyida mala ba dizasoppe yiidi ceecidanne shenetida; ays giikko Seekeemey Isra7eele naa bolla ooththanaas bessontta ooso ooththida gishshas daro hanqettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤ ኣቱማ ናይቲ ሄ ሃኒዳይሳ ሲዪዳ ማላ ባ ዲዛሶፔ ዪዲ ጬጪዳኔ ሼኔቲዳ፤ ኣይስ ጊኮ ሴኬሜይ ኢስራኤሌ ና ቦላ ኦናስ ቤሶንታ ኦሶ ኦዳ ጊሻስ ዳሮ ሃንቄቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆባ አደ ናይት ባዞፈ ይድ ሄሳ ስእዶሶና። ኤንቲ ሴከም ያይቆባ ናእዉ ዳፍድ፥ ኢስድ እስራኤለ ዬላይዳ ግሾ ዳሮ ይሎትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqooba adde nayti bazzofe yidi hessa si7idosona. Enti Seekemi Yayqooba na7iw dafidi, iissidi Isra7eele yeellayida gisho daro yilotidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የያዕቆብ ወንዶች ልጆችም የተፈጸመውን ድርጊት እንደ ሰሙ ወዲያውኑ ከመስክ መጡ፤ ሴኬም መደረግ የማይገባውን አስነዋሪ ነገር በእስራኤል ላይ በመፈጸም፣ የያቆብን ልጅ ስለ ደፈረ ዐዘኑ፤ ክፉኛም ተቈጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልክ በዚያኑ ጊዜ የያዕቆብ ልጆች ከተሰማሩበት መጡ፤ ስለ ተፈጸመው ድርጊት በሰሙ ጊዜ እጅግ ደነገጡ፤ ይህ ነገር መደረግ ስላልነበረበት ሴኬም የያዕቆብን ልጅ በመድፈር የእስራኤልን ሕዝብ በማዋረዱም እጅግ ተቈጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ያእቆብ እዙይ ምስ ሰምዑ፥ ካብ በረኻ ኣተዉ። ሴኬም ንጓል ያእቆብ ብምድፋሩ ኣብ እስራኤል ኽግበር ዘይግባእ ነውሪ ስለ ዝገበረ፥ የመና ብሕርቃን ነደዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ያእቆብ ድማ እዚ ምስ ሰምዑ ካብ መሮር ኣተው። እቶም ሰባት ከኣ ምስ ጓል ያእቆብ ብምድቃሱ ኺግበር ዝይግባእ ኣብ እስራኤል ነውሪ ስለ ዝገበረ፡ ጉህዮም ኣዝዮም ተናደዱ። |