Genesis 34:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ያእቆብ እዚ ምስ ሰምዑ ካብ መሮር ወጹ፡ ምስ ጓል ያእቆብ ብምርኻብ ኣብ እስራኤል ዕሽነት ስለ ዝገበረ፡ እቶም ሰብኡት ሓዘኑን ኣዝዮም ተቘጥዑን። ኣየናይ ነገር ክግበር የብሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆ​ብም ልጆች ከም​ድረ በዳ መጡ፤ ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ ፈጽ​መው ደነ​ገጡ፤ የያ​ዕ​ቆ​ብን ልጅ በመ​ተ​ኛቱ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ኀፍ​ረ​ትን ስላ​ደ​ረገ አዘኑ፤ እጅ​ግም ተቈጡ፤ እን​ዲህ አይ​ደ​ረ​ግ​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የያዕቆብም ልጆች ይህንን በሰሙ ጊዜ ከምድረ በዳ መጡ፤ የያዕቆብን ልጅ በመተኛቱ በእስራኤል ላይ ስንፍናን ስላደረገ አዘኑ፥ እጅግም ተቈጡ፤ እንዲህ አይደረግምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያዕቆብም ልጆች ይህንን በሰሙ ጊዜ ከመስክ መጡ፥ የያዕቆብን ልጅ በመተኛቱ በእስራኤል ላይ ኀፍረትን ስላደረገ አዘኑ፥ እንዲህ አይደረግምና እጅግም ተቈጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆባ አቱማ ናናይ ሄዋ ስሴዳ ሳና ዎራፐ ዬድኖ፤ ኡንቱንቱ ካዮቴድኖነ ሀንቀቴድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሸኬመ ያቆባ ናቶ ሆር አፊደ ባይዝያዋ፥ እስራኤልያ ቦላ ፖኮባ፥ ኦናዉ በሰናባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'ooba attuma naanay hewaa siseedda saanna woraappe yeeddino; unttunttu kayyotteeddinonne hank'k'eteeddino; ayaw gooppe, Shekeeme Yaak'ooba naatto hori afiide bayzziyaawaa, Israa'eeliyaa bolla pokkobaa, ootsanaw bessenabaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobe attuma nayti he hanidayssa siyida mala ba dizasoppe yiidi ceecidanne shenetida; ays giikko Seekeemey Isra7eele naa bolla ooththanaas bessontta ooso ooththida gishshas daro hanqettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤ ኣቱማ ናይቲ ሄ ሃኒዳይሳ ሲዪዳ ማላ ባ ዲዛሶፔ ዪዲ ጬጪዳኔ ሼኔቲዳ፤ ኣይስ ጊኮ ሴኬሜይ ኢስራኤሌ ና ቦላ ኦናስ ቤሶንታ ኦሶ ኦዳ ጊሻስ ዳሮ ሃንቄቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ አደ ናይት ባዞፈ ይድ ሄሳ ስእዶሶና። ኤንቲ ሴከም ያይቆባ ናእዉ ዳፍድ፥ ኢስድ እስራኤለ ዬላይዳ ግሾ ዳሮ ይሎትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba adde nayti bazzofe yidi hessa si7idosona. Enti Seekemi Yayqooba na7iw dafidi, iissidi Isra7eele yeellayida gisho daro yilotidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብ ወንዶች ልጆችም የተፈጸመውን ድርጊት እንደ ሰሙ ወዲያውኑ ከመስክ መጡ፤ ሴኬም መደረግ የማይገባውን አስነዋሪ ነገር በእስራኤል ላይ በመፈጸም፣ የያቆብን ልጅ ስለ ደፈረ ዐዘኑ፤ ክፉኛም ተቈጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልክ በዚያኑ ጊዜ የያዕቆብ ልጆች ከተሰማሩበት መጡ፤ ስለ ተፈጸመው ድርጊት በሰሙ ጊዜ እጅግ ደነገጡ፤ ይህ ነገር መደረግ ስላልነበረበት ሴኬም የያዕቆብን ልጅ በመድፈር የእስራኤልን ሕዝብ በማዋረዱም እጅግ ተቈጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ያእቆብ እዙይ ምስ ሰምዑ፥ ካብ በረኻ ኣተዉ። ሴኬም ንጓል ያእቆብ ብምድፋሩ ኣብ እስራኤል ኽግበር ዘይግባእ ነውሪ ስለ ዝገበረ፥ የመና ብሕርቃን ነደዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ያእቆብ ድማ እዚ ምስ ሰምዑ ካብ መሮር ኣተው። እቶም ሰባት ከኣ ምስ ጓል ያእቆብ ብምድቃሱ ኺግበር ዝይግባእ ኣብ እስራኤል ነውሪ ስለ ዝገበረ፡ ጉህዮም ኣዝዮም ተናደዱ።