Genesis 34:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሱ ድማ ምስ ዲና ጓል ያእቆብ ተጣበቐት፣ ነታ ጓል ድማ ኣፍቀራ፣ ነታ ጓል ድማ ብሕያውነት ተዛረባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልቡናውም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈ፤ ብላቴናዪቱንም ወደዳት፤ ልብዋንም ደስ በሚያሰኛት ነገር ተናገራት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልቡናውም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈ፥ ብላቴናይቱንም ወደዳት፥ ልብዋንም ደስ በሚያሰኛት ነገር ተናገራት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነፍሱም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈች፥ ልጅቱንም አፈቀራት፥ እርሷንም በአፍቅሮት አናገራት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ዎዛናይ ያቆባ ናቶ ዲኖ አሞቴዳ፤ እ እዞ ሲቄዳ፤ እዝዉ ሎእያዋ ሃሳዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa wozanay Yaak'ooba naatto Diino amotteedda; I izo siik'eedda; iziw lo"iyaawaa haasayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye iza wozinay izin ekettides; izikka nayo keehi dosida gishshas siiqo qaalan baleththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ዎዚናይ ኢዚን ኤኬቲዴስ፤ ኢዚካ ናዮ ኬሂ ዶሲዳ ጊሻስ ሲቆ ቃላን ባሌዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ዎዛናይ ያይቆባ ናእዉ ዲናስ ቃትስ። እ እዉ ምሸትዳ ግሾ ሎኦ ቃላራ እዮ ኦድስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya wozanay Yayqooba na7iw Diinas qadhetis. I iw mishetida gisho lo77o qaalara iyo odisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልቡ በያዕቆብ ልጅ በዲና ተማረከ፤ ልጂቷንም በጣም ወደዳት፤ በጣፈጠም አንደበት አናገራት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በውበቷ ተማርኮ እጅግ ወደዳት፤ እርስዋም እንድትወደው ለማድረግ በፍቅር ቃል አነጋገራት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልቡ ድማ ብፍቕሪ ዲና ጓል ያእቆብ ተማረኸ እሞ ፈተዋ፤ ንልባ ብዘሐጕስ ነገርውን ተዛረባ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሱ ድማ ምስ ዲና ጓል ያእቆብ ተጠበቐት፡ ነታ ጓል ፈተዋ፡ ነታ ጓልውን ብፍቕሪ ተዛረባ። |