Genesis 34:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ያእቆብ ንሓብቶም ስለ ዘርከስዋ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም እተቐትሉ መጺኦም ነታ ኸተማ ዘሚቶምዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆብ ልጆ​ችም ወደ ሞቱት ገብ​ተው እኅ​ታ​ቸው ዲናን ያስ​ነ​ወ​ሩ​ባ​ትን ከተ​ማ​ዪ​ቱን ዘረፉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን ዘረፉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን ዘረፉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆባ አቱማ ናናይ ሄ አሃቱዋ ቦላ ገሊደ፥ ባረንቱ ምቻቶ ዲኖ ቱንሴዳ ካታማ ቦንቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'ooba attuma naanay he anhatuwaa bolla geliide, barenttu michchato Diino tunisseedda katamaa bonk'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobe attuma naytikka ahata bollara yedhetti aadhdhidi ba michcheyo Diino tunisida katamaa bonqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤ ኣቱማ ናይቲካ ኣሃታ ቦላራ ዬቲ ኣዲ ባ ሚቼዮ ዲኖ ቱኒሲዳ ካታማ ቦንቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ ሀራ አደ ናይት አሀታ ቦላ ገልድ ባንታ ምችዉ ዲና ቱንስዳ ካታማ ኡባ ቦንቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba hara adde nayti ahata bolla gelidi banta michiw Diina tunisida katama ubbaa bonqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብ ልጆች ሁሉ በሬሳ ላይ እየተረማመዱ እኅታቸው የተደፈረችበትን ከተማ ዘረፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀሩትም የያዕቆብ ልጆች ወደሞቱት ሰዎች ቤት እየገቡ እኅታቸው የተደፈረችበትን ከተማ በሙሉ ዘረፉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴኬም ንሓፍቶም ስለ ዘነወራ፥ ደቂ ያእቆብ ናብቲ እቶም ቅቱላት ዘለውዎ መፂኦም፥ ነታ ኸተማ ዘመትዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ያእቆብ ንሓብቶም ስለ ዘርከስዋ ናብቶም ቅቱላት መጺኦም ነታ ኸተማ ዘመትዋ።