Genesis 34:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ድማ መከራ ምስ ተሳቐዩ፡ ክልተ ካብ ደቂ ያእቆብ፡ ስምኦንን ሌዊን፡ ኣሕዋት ዲና፡ ነፍሲ ወከፎም ሰይፎም ሒዞም ብትብዓት ናብታ ኸተማ ወሪዶም ንዅሎም ሰብኡት ቀተልዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በሦስተኛው ቀን እጅግ ቈስለው ሳሉ ሁለቱ የያዕቆብ ልጆች የዲና ወንድሞች ስምዖንና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ተደፋፍረው ወደ ከተማ ገቡ፤ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሦስተኛም ቀን በሆነ ጊዜ እጅግ ቆስለው ሳሉ፥ የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖንና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሦስተኛም ቀን በሆነ ጊዜ እጅግ ቆስለው እያሉ፥ የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖንና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዘን ጋላስ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ባረንቱ ቃጻራ ማዱን ሳከት ደእሽን፥ ያቆባ አቱማ ናናቱዋፐ ላኡ፥ ስሞንነ ሌዊ፥ ዲን እሻቱ፥ ባረንቱ ማሻ አኪደ፥ ኦንነ ኤረናን ካታማ ገሊደ፥ አቱማ አሳቱዋ ኡባ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzentso gallassi, unttunttu ubbay barenttu k'as's'araa madutsan saketi de'ishshin, Yaak'ooba attuma naanatuwaappe laa"uu, Simooninne Leewii, Diini ishatuu, barenttu mashshaa akkiidde, ooninne erennan katamaa geliide, attuma asatuwaa ubbaa wod'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzanththo gallas istti wuri ba qaxxara madunththaa sakettishin, Yaaqoobe attuma naytappe Diina ishati, Simooninne Lewey giththa mashsha ekkidi oonikka erontta katamaa gelidi, adde gididayta ubbaa wodhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ጋላስ ኢስቲ ዉሪ ባ ቃጻራ ማዱን ሳኬቲሺን፥ ያቆቤ ኣቱማ ናይታፔ ዲና ኢሻቲ፥ ሲሞኒኔ ሌዌይ ጊ ማሻ ኤኪዲ ኦኒካ ኤሮንታ ካታማ ጌሊዲ፥ ኣዴ ጊዲዳይታ ኡባ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄን ጋላስ፥ ኤንቲ ኡባይ ባንታ ቃፃራ ማዱን ሳከትሽን፥ ያይቆባ አደ ናይታፐ ናምአይ፥ ዲና እሻት፥ ስሞናራነ ሌወራ ባንታ ማሻ ኤክድ ኦንካ ኤሮና ካታማ ገልድ አደ አሳ ኡባ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzantho gallas, enti ubbay banta qaxara maduntha saketishin, Yayqooba adde naytape nam7ay, Diina ishati, Simoonaranne Leewera banta mashsha ekidi oonika eronna katama gelidi adde asa ubba wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሦስተኛውም ቀን የሁሉም ቍስል ገና ትኵስ ሳለ ከያዕቆብ ልጆች ሁለቱ፣ የዲና ወንድሞች ስምዖንና ሌዊ፣ ሰይፋቸውን መዝዘው ሳይታሰብ ወደ ከተማዪቱ ገብተው ወንዶቹን በሙሉ ገደሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሦስተኛው ቀን ሰዎቹ ገና ከመገረዝ ቊስል ሳይድኑ ከያዕቆብ ልጆች መካከል ሁለቱ የዲና ወንድሞች ስምዖንና ሌዊ ሰይፍ፥ ሰይፋቸውን ይዘው ማንም ሳያውቅባቸው፥ ወደ ከተማ ገቡና ወንዶቹን ሁሉ ገደሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ኸዓ ኽቕንዘዉ እንተለዉ፥ ክልተ ደቂ ያእቆብ፥ ኣሕዋት ዲና ስምኦንን ሌዊን፥ ሰሰይፎም ሒዞም እንተይተሓስበ፥ ነታ ኸተማ ሓደጋ ኣውደቑላ፤ ተባዕታይ ዝኾነ ዅሉ ኸዓ ቐተሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኽኣ፡ ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ኪቕንዘው ኸለው፡ ክልተ ሰቂ ያእቆብ፡ ስምኦንን ሌውን ኣሕዋት ዲና፡ ሰሴፎም ወሲዶም ፡ ነታ ኸተማ ኸይሕሰበት ሓደጋ ወዲቖም፡ ተባዕታይ ዘበለ ኹሉ ቐተሉ። |