Genesis 34:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሃሞርን ንወዱ ሴኬምን ድማ ኵሎም እቶም ካብ ኣፍ ደገ ከተማኡ ዝወጹ ሰምዑ። ደቂ ተባዕትዮ ዅሎም፡ ካብ ኣፍ ደገ ከተማኡ ዚወጹ ዅሎም ድማ ተገዘሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በከተማዪቱም በር የሚገቡ ሁሉ ኤሞርንና ልጁን ሴኬምን እሺ አሉ፤ ወንዶችም ሁሉ የሰውነታቸውን ሸለፈት ተገረዙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከከተማይቱም አደባባይ የሚወጡ ሁሉ ኤሞርንና ልጁን ሴኬምን እሺ አሉ፤ ከከተማይቱ አደባባይ የሚወጡት ወንዶች ሁሉ ተገረዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከከተማይቱም አደባባይ የሚወጡ ሁሉ ኤሞርንና ልጁን ሴኬምን “እሺ” አሉ፥ ከከተማይቱ አደባባይ የሚወጡት ወንዶች ሁሉ ተገረዙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማ ጉታራ ሺቄዳ አሳቱ ኡባይ ሀሞራዉነ አ ናኣ ሸኬማዉ፥ “ኤኖ” ጌድኖ። ያትና ሄ ካታማ አቱማ አሳቱ ኡባይ ቃጻረቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katamaa gutaraa shiik'eedda asatuu ubbay Hamoorawunne Aa na'aa Shekeemaw, «Eeno» geeddino. Yaatina he katamaa attuma asatuu ubbay k'as's'aretteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Katamaa dubbushan shiiqida asay wuri Emooressinne iza naa Seekeemes, «Ero» gida. Histtiin he katama attumasay wuri qaxxarettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካታማ ዱቡሻን ሺቂዳ ኣሳይ ዉሪ ኤሞሬሲኔ ኢዛ ና ሴኬሜስ፥ «ኤሮ» ጊዳ። ሂስቲን ሄ ካታማ ኣቱማሳይ ዉሪ ቃጻሬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማ ዳባባ ሺቅዳ አሳት ኡባይ ሀሞራስነ እያ ናአ ሴከማስ፥ “ኤሮ” ግዶሶና። ያትን ሄ ካታማ አደ አሳት ኡባይ ቃፃረትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katamaa dabaaba shiiqida asati ubbay Hamoorasinne iya na7a Seekemas, “Ero” gidoosona. Yaatin he katama adde asati ubbay qaxaretidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከከተማዪቱ በር ውጪ የተሰበሰቡት ሁሉ በኤሞርና በልጁ በሴኬም ሐሳብ ተስማሙ፤ በከተማዪቱም ያሉት ወንዶች ሁሉ ተገረዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱ ነዋሪዎች ሁሉ ሐሞርና ሴኬም ባቀረቡት ሐሳብ ተስማምተው ወንዶች ሁሉ ተገረዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ባይቶ ተኣኪቦም ዝነበሩ ዅላቶም ከዓ፥ ነቲ ኤሞርን ወዱ ሴኬምን ዝበልዎ ሓሳብ ተቐበልዎ፤ ተባዕታይ ዝኾነ ዅሉ ድማ ተገረዘ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ብደገ ኸተማኡ ዝወጹ ኹላቶም ንሓሞርን ንወዱ ሴኬምን ሰምዕዎም እሞ፡ ብደገ ኸተማኡ ዝወጸ ዘበለ ኹሉ ተባዕታይ ተገዝረ። |