Genesis 34:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከብቶምን ንብረቶምን ኵሉ እንስሳታቶምን ናትናዶ ኣይኰነን፧ ምስኦም ጥራይ ንሰማማዕ፡ ንሳቶም ድማ ምሳና ክነብሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንጋቸውም፥ የጋማ ከብቶቻቸውም፥ ገንዘባቸውም ሁሉ ለእኛ አይደሉምን? ነገር ግን በዚህ ብቻ ከመሰልናቸው ከእኛ ጋር ይቀመጣሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብቶቻቸውም ያላቸውም ሁሉ እንስሶቻቸውም ሁሉ ለእኛ አይደሉምን? በዚህ ነገር ብቻ እሺ ያልናቸው እንደ ሆነ ከእኛ ጋር ይቀመጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከብቶቻቸውም ያላቸውም ሁሉ እንስሶቻቸውም ሁሉ ለእኛ አይደሉምን? በዚህ ነገር ብቻ እሺ ያልናቸው እንደሆነ ከእኛ ጋር ይቀመጣሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ሄዋዳን ኦፐ፥ ኡንቱንቱ ሚዛይ፥ ኡንቱንቱ ማጹነ ኡንቱንቱ ሀራ መሂ ኡባይ ኑዋ ግደኔ? ሄዋ ድራዉ አነ ኑን ኡንቱንቱ ግያዋ ኤኖ ጎይተ፤ ኡንቱንቱካ ኑ ግዶን ደአና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni hewaadan ootsooppe, unttunttu miizzay, unttunttu mas'uunne unttunttu hara mehii ubbay nuwaa gidennee? Hewaa diraw ane nuuni unttunttu giyaawaa eeno goytte; unttunttukka nu giddon de'ana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni hessaththo ooththiko istta miizay, istta aqoynne istta mehey wuri nuus deennee? Hessa gishshas ane nuni istti goyssa ero goos; isttika nunara daana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ሄሳ ኦኮ ኢስታ ሚዛይ፥ ኢስታ ኣቆይኔ ኢስታ ሜሄይ ዉሪ ኑስ ዴኔ? ሄሳ ጊሻስ ኣኔ ኑኒ ኢስቲ ጎይሳ ኤሮ ጎስ፤ ኢስቲካ ኑናራ ዳና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ሄሳዳ ኦኮ፥ ኤንታ መሄይነ፥ ኤንታ አቆ ኡባይ ኑባ ግደኔ? ሄሳ ግሾ፥ አነ ኑኒ ኤንቲ ገይሳ ኤሮ ጎስ። ኤንትካ ኑ ግዶን ደአና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni hessada oothiko, enta meheynne, enta aqo ubbay nubaa gidennee? Hessa gisho, ane nuuni enti geysa ero goos. Entika nu giddon de7ana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታዲያ እንዲህ ብናደርግ ከብታቸው ንብረታቸው፣ እንስሶቻቸው ሁሉ የእኛው ይሆኑ የለምን? ስለዚህ ባሉት እንስማማ፤ እነርሱም አብረውን ይኑሩ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህ ብናደርግ መንጋዎቻቸውና ከብቶቻቸው፥ ሌላውም ንብረታቸው ሁሉ የእኛ ይሆን የለምን? ስለዚህ ከእነርሱ ጋር ስምምነት እናድርግ፤ እነርሱም ከእኛ ጋር ይኑሩ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ጥሪቶምን ገንዘቦምን እንስሳኦምንከ ናትናዶ ኣይኮነን? ጥራሕ ሕራይ ደኣ ንበሎም እምበር፥ ምሳና ኽነብሩ እዮም” ድማ በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ማሎምን ገንዘቦምን ኩሉ እንስስኦምንከ ነትናዶ ኣይኮናን፡ ሃንትስ ሕራይ ደኣ ንበሎም እምበር፡ ምሳና ኺነብሩ እዮም። |