Genesis 34:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰብኡት ካባና ነፍሲ ወከፍ ከምቲ እተገዝረ እንተ ተገዚሩ፡ በዚ ጥራይ እዮም ሓደ ህዝቢ ኪዀኑ ምሳና ኪነብሩ ዚሰማምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ እንደ እኛ ይሆኑ ዘንድ በዚህ ብቻ እን​ም​ሰ​ላ​ቸው። አንድ ወገ​ንም እን​ሁን፤ እነ​ርሱ እን​ደ​ሚ​ገ​ርዙ ወን​ዶ​ቻ​ች​ንን ሁሉ እን​ገ​ር​ዛ​ለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን አንድ ሕዝብ ሆነን ከእኛ ጋር ይቀመጡ ዘንድ በዚህ ነገር ብቻ እሺ ይሉናል፤ እነርሱ እንደ ተገረዙ ወንዶቻችንን ሁሉ ብንገርዝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን አንድ ሕዝብ ሆነን ከእኛ ጋር ይቀመጡ ዘንድ በዚህ ነገር ብቻ እሺ ይሉናል፥ እርሱም እነርሱ እንደ ተገረዙ ወንዶቻችንን ሁሉ ብንገርዝ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኑናና ኡንቱንቱ እት አሳዳን ደአናዉ ኑን እትባ ማየታናዉ ኮሼ፤ ሄዌነ፥ ኡንቱንቱ ቃጻረቴዳዋዳን ኑ አቱማ አሳይ ኡባይ ቃጻረታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin nuunana unttunttu itti asaadan de'anaw nuuni ittibaa mayettanaw koshshee; hewenne, unttunttu k'as's'aretteeddawaadan nu attuma Asay ubbay k'as's'arettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin nunara istti issi asa mala de7anaas nuni issi miish ooththanaas koshshees; hessika istti qaxxarettida mala nu attuma asay wuri qaxxarettiko hanana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኑናራ ኢስቲ ኢሲ ኣሳ ማላ ዴኣናስ ኑኒ ኢሲ ሚሽ ኦናስ ኮሼስ፤ ሄሲካ ኢስቲ ቃጻሬቲዳ ማላ ኑ ኣቱማ ኣሳይ ዉሪ ቃጻሬቲኮ ሃናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኑራ ኤንቲ እስ አሳዳ ደአናዉ ኑኒ እስባ ኤሮ ጋናዉ ኮሼስ። ሄስካ፥ ኤንቲ ቃፃረትዳይሳዳ ኑ አደ አሳ ኡባይ ቃፃረታናይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin nuura enti issi asada de7anaw nuuni issiba ero gaanaw koshshees. Hessika, enti qaxaretidaysada nu adde asa ubbay qaxaretanaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሆኖም ሰዎቹ ከእኛ ጋር እንደ አንድ ሕዝብ ሆነው አብረውን ለመኖር ፈቃደኞች የሚሆኑት፣ የእኛ ወንዶች እንደ እነርሱ የተገረዙ እንደ ሆነ ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሆኖም እነዚህ ሰዎች አብረውን ለመኖርና ከእኛም ጋር አንድ ሕዝብ ለመሆን ፈቃደኞች የሚሆኑት ወንዶች የሆንን ሁሉ እንደ እነርሱ ለመገረዝ የተስማማን እንደ ሆነ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ሰባት እዚኣቶም ግና ምሳና ዝቕመጡ፥ ምሳና ድማ ሓደ ህዝቢ ክኾኑ ሕራይ ዝብሉና፥ ከምቲ ንሳቶም ግሩዛት ዝኾኑ፥ ንሕናውን ኵሉ ተባዕታይና እንተ ተገረዘ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዞ ሰባት እዚኣቶም ግና ምሳና ኪቕመጡ፡ ምሳና ሓደ ህዝቢ ኪኾኑ ድማ በዚ ጥራይ ሕራይ የብሉና፡ ንሳቶም ግዙራት ከም ዝኾኑ፡ ኩሉ ተባዕታይና ኽግዘር።