Genesis 34:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ሰባት እዚኣቶም ምሳና ፈተውቲ ሰላም እዮም። ስለዚ ኣብታ ምድሪ ይነብሩን ይነግዱን፤ እታ ምድሪ፡ እንሆ፡ ንዓታቶም እትኣኽላ ዓባይ እያ፤ ኣዋልዶም ኣንስቲ ጌርና ንውሰድ፡ ኣዋልድና ድማ ንሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነ​ዚህ ሰዎች በእኛ ዘንድ የሰ​ላም ሰዎች ናቸው፤ በም​ድ​ራ​ችን ይቀ​መጡ፤ ይነ​ግ​ዱ​ባ​ትም፤ እነ​ሆም፥ ምድ​ሪቱ ሰፊ ናት፤ ሴቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ለሚ​ስ​ት​ነት እን​ው​ሰድ፤ ለእ​ነ​ር​ሱም ሴቶች ልጆ​ቻ​ች​ንን እን​ስጥ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሰዎች በእኛ ዘንድ የሰላም ሰዎች ናቸው፤ በምድራችን ይቀመጡ፥ ይነግዱባትም፥ እነሆም ምድሪቱ ሰፊ ናት፤ ሴቶች ልጆቻቸውን እንውሰድ፥ ለእነርሱም ሴቶች ልጆቻችንን እንስጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነዚህ ሰዎች በእኛ ዘንድ የሰላም ሰዎች ናቸው፥ በምድራችን ይቀመጡ፥ ይነግዱባትም፥ እነሆም ምድሪቱ ሰፊ ናት፥ ሴቶች ልጆቻቸውን እንውሰድ፥ ለእነርሱም ሴቶች ልጆቻችንን እንስጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ አሳቱ ኑናና ስጋ፤ ኡንቱንቱ ኑ ቢታን ደኢኖነ ዛልኢኖ፤ ቢታይ ሎይ አካ። ኡንቱንቱ ማጫ ናናካ ኑን አካና፤ ኡንቱንቱካ ኑ ማጫ ናና አካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha asatuu nuunana siga; unttunttu nu biittan de'iinonne zal"iino; biittay loytsi aaka. Unttunttu mac'c'a naanaakka nuuni akkana; unttunttukka nu mac'c'a naanaa akkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha asati nunara siga; istti nu biittan dettonne zal7etto; nu derey keehi aaho; istta macca nayta nuni ekkana; isttika nu macca nayta ekketto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃ ኣሳቲ ኑናራ ሲጋ፤ ኢስቲ ኑ ቢታን ዴቶኔ ዛልኤቶ፤ ኑ ዴሬይ ኬሂ ኣሆ፤ ኢስታ ማጫ ናይታ ኑኒ ኤካና፤ ኢስቲካ ኑ ማጫ ናይታ ኤኬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀ አሳት ኑራ ስጋ ደኦሶና። ቢታይ ዳሮ ዳልጋ ግድያ ግሾ ኤንቲ ሀ ቢታን ጎዮ ዛልኦ። ኤንታ ማጫ ናይታካ ኑኒ ኤካና፥ ኤንትካ ኑ ማጫ ናይታ ኤኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha asati nuura siga de7oosona. Biittay daro dalga gidiya gisho enti ha biittan goyo zal7o. Enta macca naytaka nuuni ekana, entika nu macca nayta ekona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አሏቸው፤ “እነዚህ ሰዎች ወዳጆቻችን ናቸው፤ በአገራችን እንዲኖሩ፣ ተዘዋውረውም እንዲነግዱ እንፍቀድላቸው፤ ምድሪቱ እንደሆን ለእኛም ለእነርሱም ትበቃለች። ሴቶች ልጆቻቸውን እናገባለን፤ እነርሱም የእኛን ሴቶች ያገባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነዚህ ሰዎች ከእኛ ጋር የሚኖሩት በሰላም ነው፤ በምድሪቱ ላይ አብረውን ይቀመጡ፤ በነጻም ይዘዋወሩባት፤ እነሆ፥ ምድሪቱ ለእኛም ለእነርሱም ትበቃናለች፤ የእነርሱን ሴቶች ልጆች እናግባ፤ የእኛንም ሴቶች ልጆች እንዳርላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እዞም ሰባት እዚኣቶም ምሳና ብሰላም እዮም ዝነብሩ፤ እዛ ምድሪ ድማ እኒሃ፥ ንኣኣቶም እትኣክል ገፋሕ እያ እሞ፥ ኣብዛ ምድሪ ይቀመጡን ይንገዱን።
Amharic Tigrinya 2011 እዞም ሰባት እዚኦም ምሳና ሰብ ሰላም እዮም፡ እዛ ምድሪ ደኣ እንሃ፡ ንኣታቶም እትኣክል ገፋሕ እያ እሞ፡ ኣብዛ ምድሪ ይቀመጡን ይንገዱላን። ኣዋልዶም ንኣና ኣንስቲ ንወስድ፡ ኣዋልድና ድማ ንኣታቶም ንህቦም።