Genesis 34:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሴኬም ወዲ ሃሞር ወዲ ሃሞር፡ እቲ ሀዋዊ፡ ገዛኢ እታ ሃገር ምስ ረኣያ፡ ወሲዱ ምስኣ ተራኸበ፡ ኣርከሳ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሀገሩ አለቃ የኤዊያዊው ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፤ ወሰዳትም፤ ከእርስዋም ጋር ተኛ፤ አስነወራትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአገሩ አለቃ የኤዊያዊ ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፤ ወሰዳትም ከእርስዋም ጋር ተኛ፥ አስነወራትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአገሩ ገዢ የሒዋዊው ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፥ ወሰዳትም ከእርሷም ጋር ተኛ፥ አስነወራትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋድያ ሞድያ ህውያ ሀሞራ ናኣ ሸኬመ እዞ በኢደ፥ እዞ ሆር አፊደ ባይዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gadiyaa mooddiyaa Hiwiyaa Hamoora na'aa Shekeeme izo be'iide, izo hori afiide bayzzeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittaa haariza Hiiwey Emoore naa Seekeemey izo wolqqara oykkidi laymatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታ ሃሪዛ ሂዌይ ኤሞሬ ና ሴኬሜይ ኢዞ ዎልቃራ ኦይኪዲ ላይማቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታ ሃርያ ህወ አድያ ሀሞራ ናአ ሴከም እዮ በእድ፥ ዳፍድ ኢስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biitta haariya Hiwe addiya Hamoora na7a Seekemi iyo be7idi, dafidi iissis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴኬም የተባለው የአገሩ ገዥ የኤዊያዊ የኤሞር ልጅ ባያት ጊዜ ይዞ በማስገደድ ደፈራት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአገሩ ገዢ የሒዋዊው የሐሞር ልጅ ሴኬም ባያት ጊዜ ያዛት፤ በማስገደድም ክብረ ንጽሕናዋን ደፈረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴኬም ወዲ ኤሞር፥ እቲ ኤውያዊ ገዛኢ እቲ ሃገር ድማ ረአያ። ወሰዳ እሞ ምስኣ ደቀሰ፤ ኣነወራውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሴኬም ወዲ ሓሞር፡ እቲ ሓዋዊ ጐይታ እታ ሃገር ድማ ረኣያ፡ ወሲድዋ ኸኣ ምስኣ ደቀሰ፡ ኣነወራውን። |