Genesis 34:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሴኬም ወዲ ሃሞር ወዲ ሃሞር፡ እቲ ሀዋዊ፡ ገዛኢ እታ ሃገር ምስ ረኣያ፡ ወሲዱ ምስኣ ተራኸበ፡ ኣርከሳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሀ​ገሩ አለቃ የኤ​ዊ​ያ​ዊው ሰው የኤ​ሞር ልጅ ሴኬም አያት፤ ወሰ​ዳ​ትም፤ ከእ​ር​ስ​ዋም ጋር ተኛ፤ አስ​ነ​ወ​ራ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአገሩ አለቃ የኤዊያዊ ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፤ ወሰዳትም ከእርስዋም ጋር ተኛ፥ አስነወራትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአገሩ ገዢ የሒዋዊው ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፥ ወሰዳትም ከእርሷም ጋር ተኛ፥ አስነወራትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋድያ ሞድያ ህውያ ሀሞራ ናኣ ሸኬመ እዞ በኢደ፥ እዞ ሆር አፊደ ባይዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gadiyaa mooddiyaa Hiwiyaa Hamoora na'aa Shekeeme izo be'iide, izo hori afiide bayzzeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He biittaa haariza Hiiwey Emoore naa Seekeemey izo wolqqara oykkidi laymatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ቢታ ሃሪዛ ሂዌይ ኤሞሬ ና ሴኬሜይ ኢዞ ዎልቃራ ኦይኪዲ ላይማቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ቢታ ሃርያ ህወ አድያ ሀሞራ ናአ ሴከም እዮ በእድ፥ ዳፍድ ኢስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He biitta haariya Hiwe addiya Hamoora na7a Seekemi iyo be7idi, dafidi iissis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴኬም የተባለው የአገሩ ገዥ የኤዊያዊ የኤሞር ልጅ ባያት ጊዜ ይዞ በማስገደድ ደፈራት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአገሩ ገዢ የሒዋዊው የሐሞር ልጅ ሴኬም ባያት ጊዜ ያዛት፤ በማስገደድም ክብረ ንጽሕናዋን ደፈረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴኬም ወዲ ኤሞር፥ እቲ ኤውያዊ ገዛኢ እቲ ሃገር ድማ ረአያ። ወሰዳ እሞ ምስኣ ደቀሰ፤ ኣነወራውን።
Amharic Tigrinya 2011 ሴኬም ወዲ ሓሞር፡ እቲ ሓዋዊ ጐይታ እታ ሃገር ድማ ረኣያ፡ ወሲድዋ ኸኣ ምስኣ ደቀሰ፡ ኣነወራውን።