Genesis 34:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ መንእሰይ ድማ፡ ብጓል ያእቆብ ስለ እተሐጐሰ፡ ካብ ኵላ ቤት ኣቦኡ እውን ክቡር ስለ ዝነበረ፡ ነቲ ነገር ካብ ምግባር ኣይደናጐየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብላቴናውም ይህን ነገር ያደርግ ዘንድ አልዘገየም፤ የያዕቆብን ልጅ ወድዶአልና፤ እርሱም ከአባቱ ቤተ ሰብእ ሁሉ የከበረ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብላቴናውም ያሉትን ያደርግ ዘንድ አልዘገየም፥ የያዕቆብን ልጅ ወድዶአልና፤ እርሱም በአባቱ ቤት ካሉት ሁሉ የከበረ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወጣቱም ልጅ፥ የያዕቆብን ልጅ ወድዶአልና፥ ያሉትን ያደርግ ዘንድ አልዘገየም። እርሱም በአባቱ ቤት ካሉት ሁሉ የከበረ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎዳላይ፥ ባረ አዉዋ ጎለን ደእያ ኡባፐ አ ቦንቼቴዳዌ፥ ያቆባ ናትን ናሸቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ጌዳዋ ኦናዉ ጋምእቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodallay, bare aawuwaa gollen de'iyaa ubbaappe aad'd'i bonchchetteeddawe, Yaak'ooba naattin nashetteedda diraw, unttunttu geeddawaa ootsanaw gam"ibeena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba aawa keeththan diza ubbaafe aadhdhi bonchchettida Seekeemey Yaaqoobe nayin ufayettida gishshas istti gidayssa ooththanaas gam7ibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኣዋ ኬን ዲዛ ኡባፌ ኣ ቦንቼቲዳ ሴኬሜይ ያቆቤ ናዪን ኡፋዬቲዳ ጊሻስ ኢስቲ ጊዳይሳ ኦናስ ጋምኢቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ፓንይ ባ አዋ ኬን ደእያ ኡባፈ አድ ቦንቸትዳ ግሾ ኮይዳባ ኦናዉ እያዉ ማት ደኤስ። ያይቆባ ናእዉ ዳሮ ዶስዳ ግሾ፥ ኤንቲ ግዳባ ኦናዉ ጉየ ግቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He panthay ba aawa keethan de7iya ubbaafe aadhidi bonchetida gisho koydaba oothanaw iyaw maati de7ees. Yayqooba na7iw daro dosida gisho, enti gidaba oothanaw guye gibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአባቱ ቤተ ሰብ ሁሉ እጅግ የተከበረው ይህ ወጣት የያዕቆብን ልጅ እጅግ ወድዷት ስለ ነበር፣ ያሉትን ለማድረግ ጊዜ አልወሰደበትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴኬም፥ የያዕቆብን ልጅ እጅግ ወዶአት ስለ ነበር የተነገረውን ሁሉ ለማድረግ ምንም ጊዜ አልወሰደበትም፤ ከዚህም በላይ በቤተሰቡ ውስጥ እጅግ የተከበረ በመሆኑ የፈለገውን ለማድረግ መብት ነበረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ጐበዝ ድማ ንጓል ያእቆብ ፈትይዋ ስለ ዝነበረ፥ እዝ ነገር እዙይ ንምግባር ኣይደንጐየን። ኣብ እንዳ ኣቦኡ ኸዓ ኻብ ኵሎም ዝኸበረ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጎበዝ ድማ ንጋል ያእቆብ ፈትይዋ ነበረ እሞ፡ ኢዚ ነግርዚ ንምግባር ኣይደንጎየን። ኣብ ቤት ኣቦኡ ኻብ ዝለአው ኹሎም ከኣ ንሱ ይኸብር ነበረ። |