Genesis 34:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መንእሰይ ድማ፡ ብጓል ያእቆብ ስለ እተሐጐሰ፡ ካብ ኵላ ቤት ኣቦኡ እውን ክቡር ስለ ዝነበረ፡ ነቲ ነገር ካብ ምግባር ኣይደናጐየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብላ​ቴ​ና​ውም ይህን ነገር ያደ​ርግ ዘንድ አል​ዘ​ገ​የም፤ የያ​ዕ​ቆ​ብን ልጅ ወድ​ዶ​አ​ልና፤ እር​ሱም ከአ​ባቱ ቤተ ሰብእ ሁሉ የከ​በረ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብላቴናውም ያሉትን ያደርግ ዘንድ አልዘገየም፥ የያዕቆብን ልጅ ወድዶአልና፤ እርሱም በአባቱ ቤት ካሉት ሁሉ የከበረ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወጣቱም ልጅ፥ የያዕቆብን ልጅ ወድዶአልና፥ ያሉትን ያደርግ ዘንድ አልዘገየም። እርሱም በአባቱ ቤት ካሉት ሁሉ የከበረ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎዳላይ፥ ባረ አዉዋ ጎለን ደእያ ኡባፐ አ ቦንቼቴዳዌ፥ ያቆባ ናትን ናሸቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ጌዳዋ ኦናዉ ጋምእቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wodallay, bare aawuwaa gollen de'iyaa ubbaappe aad'd'i bonchchetteeddawe, Yaak'ooba naattin nashetteedda diraw, unttunttu geeddawaa ootsanaw gam"ibeena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba aawa keeththan diza ubbaafe aadhdhi bonchchettida Seekeemey Yaaqoobe nayin ufayettida gishshas istti gidayssa ooththanaas gam7ibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ኣዋ ኬን ዲዛ ኡባፌ ኣ ቦንቼቲዳ ሴኬሜይ ያቆቤ ናዪን ኡፋዬቲዳ ጊሻስ ኢስቲ ጊዳይሳ ኦናስ ጋምኢቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ፓንይ ባ አዋ ኬን ደእያ ኡባፈ አድ ቦንቸትዳ ግሾ ኮይዳባ ኦናዉ እያዉ ማት ደኤስ። ያይቆባ ናእዉ ዳሮ ዶስዳ ግሾ፥ ኤንቲ ግዳባ ኦናዉ ጉየ ግቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He panthay ba aawa keethan de7iya ubbaafe aadhidi bonchetida gisho koydaba oothanaw iyaw maati de7ees. Yayqooba na7iw daro dosida gisho, enti gidaba oothanaw guye gibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአባቱ ቤተ ሰብ ሁሉ እጅግ የተከበረው ይህ ወጣት የያዕቆብን ልጅ እጅግ ወድዷት ስለ ነበር፣ ያሉትን ለማድረግ ጊዜ አልወሰደበትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴኬም፥ የያዕቆብን ልጅ እጅግ ወዶአት ስለ ነበር የተነገረውን ሁሉ ለማድረግ ምንም ጊዜ አልወሰደበትም፤ ከዚህም በላይ በቤተሰቡ ውስጥ እጅግ የተከበረ በመሆኑ የፈለገውን ለማድረግ መብት ነበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ጐበዝ ድማ ንጓል ያእቆብ ፈትይዋ ስለ ዝነበረ፥ እዝ ነገር እዙይ ንምግባር ኣይደንጐየን። ኣብ እንዳ ኣቦኡ ኸዓ ኻብ ኵሎም ዝኸበረ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጎበዝ ድማ ንጋል ያእቆብ ፈትይዋ ነበረ እሞ፡ ኢዚ ነግርዚ ንምግባር ኣይደንጎየን። ኣብ ቤት ኣቦኡ ኻብ ዝለአው ኹሎም ከኣ ንሱ ይኸብር ነበረ።