Genesis 34:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ ንሓፍትና ንዘይተገዝረ ንምሃብ እዚ ነገር ክንገብር ኣይንኽእልን ኢና። ንዓና ጸርፊ እዩ ነይሩ እሞ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዲና ወን​ድ​ሞች ስም​ዖ​ንና ሌዊም እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “እኅ​ታ​ች​ንን ላል​ተ​ገ​ረዘ ሰው ለመ​ስ​ጠት ይህን ነገር እና​ደ​ርግ ዘንድ አይ​ቻ​ለ​ንም፤ ይህ ነውር ይሆ​ን​ብ​ና​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አሉአቸው። እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ለመስጠት ይህንን ነገር እናደርግ ዘንድ አይቻለንም፤ ይህ ነውር ይሆንብናልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አሉአቸው፦ “እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ለመስጠት ይህንን ነገር እናደርግ ዘንድ አይቻለንም፥ ይህ ነውር ይሆንብናልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን ሄዋ ማላ ኦና ዳንዳዮኮ፤ ኑን ኑ ምቻቶ ቃጻረትቤና አሳዉ እሞኮ፤ ሄዌ ኑና ካዉሽያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) unttuntta hawaadan yaageeddino; «Nuuni hewaa mallaa ootsana danddayokko; nuuni nu michchato k'as's'arettibeenna asaw immokko; hewe nuuna kawushshiyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) isttika isttas, «Nuni hessa mala miish ooththana dandayokko; nuni nu michcheyo qaxxarettontta asas immiko hayssi nuna kawushshiza miishsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኢስታስ፥ «ኑኒ ሄሳ ማላ ሚሽ ኦና ዳንዳዮኮ፤ ኑኒ ኑ ሚቼዮ ቃጻሬቶንታ ኣሳስ ኢሚኮ ሃይሲ ኑና ካዉሺዛ ሚሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ፥ “ኑኒ ሄሳ መላ ፓላባ ኦናዉ ዳንዳኦኮ፥ ኑኒ ኑ ምችዉ ቃፃረትቦና አሳስ እሞኮ፥ ሄስ ኑና ካዉሽያባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako, “Nuuni hessa mela palabaa oothanaw danda7oko, nuuni nu michiw qaxaretiboona asas immoko, hessi nuna kawushiyaba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አሏቸው፤ “እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ብንሰጥ ውርደት ስለሚሆንብን፣ እንዲህ ያለውን ነገር አናደርገውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኅታችንን ያልተገረዘ ሰው እንዲያገባት አንፈቅድም፤ ይህ ለእኛ ታላቅ ውርደት ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በልዎም፦ “ሓፍትና ንዘይተገረዘ ሰብኣይ ክንህብ የነውረና እዩ እሞ፥ ነዝ ነገር እዙይ ክንገብሮ ኣይንኽእልን ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 በልዎም ድማ፡ ሓብትና ንዘይተገዝረ ሰብኣይ ክንህብ እዚ አአውረና እዩ እሞ፡ እዚ ነገርዚ ኽንገብር ኣይንኽእልን።