Genesis 34:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ንሓፍትና ንዘይተገዝረ ንምሃብ እዚ ነገር ክንገብር ኣይንኽእልን ኢና። ንዓና ጸርፊ እዩ ነይሩ እሞ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዲና ወንድሞች ስምዖንና ሌዊም እንዲህ አሉአቸው፥ “እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ለመስጠት ይህን ነገር እናደርግ ዘንድ አይቻለንም፤ ይህ ነውር ይሆንብናልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አሉአቸው። እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ለመስጠት ይህንን ነገር እናደርግ ዘንድ አይቻለንም፤ ይህ ነውር ይሆንብናልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አሉአቸው፦ “እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ለመስጠት ይህንን ነገር እናደርግ ዘንድ አይቻለንም፥ ይህ ነውር ይሆንብናልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን ሄዋ ማላ ኦና ዳንዳዮኮ፤ ኑን ኑ ምቻቶ ቃጻረትቤና አሳዉ እሞኮ፤ ሄዌ ኑና ካዉሽያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttuntta hawaadan yaageeddino; «Nuuni hewaa mallaa ootsana danddayokko; nuuni nu michchato k'as's'arettibeenna asaw immokko; hewe nuuna kawushshiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | isttika isttas, «Nuni hessa mala miish ooththana dandayokko; nuni nu michcheyo qaxxarettontta asas immiko hayssi nuna kawushshiza miishsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኢስታስ፥ «ኑኒ ሄሳ ማላ ሚሽ ኦና ዳንዳዮኮ፤ ኑኒ ኑ ሚቼዮ ቃጻሬቶንታ ኣሳስ ኢሚኮ ሃይሲ ኑና ካዉሺዛ ሚሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታኮ፥ “ኑኒ ሄሳ መላ ፓላባ ኦናዉ ዳንዳኦኮ፥ ኑኒ ኑ ምችዉ ቃፃረትቦና አሳስ እሞኮ፥ ሄስ ኑና ካዉሽያባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entako, “Nuuni hessa mela palabaa oothanaw danda7oko, nuuni nu michiw qaxaretiboona asas immoko, hessi nuna kawushiyaba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አሏቸው፤ “እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ብንሰጥ ውርደት ስለሚሆንብን፣ እንዲህ ያለውን ነገር አናደርገውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኅታችንን ያልተገረዘ ሰው እንዲያገባት አንፈቅድም፤ ይህ ለእኛ ታላቅ ውርደት ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በልዎም፦ “ሓፍትና ንዘይተገረዘ ሰብኣይ ክንህብ የነውረና እዩ እሞ፥ ነዝ ነገር እዙይ ክንገብሮ ኣይንኽእልን ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በልዎም ድማ፡ ሓብትና ንዘይተገዝረ ሰብኣይ ክንህብ እዚ አአውረና እዩ እሞ፡ እዚ ነገርዚ ኽንገብር ኣይንኽእልን። |