Genesis 34:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሴኬም ንኣቦኣን ንኣሕዋታን፡ ኣብ ኣዒንትኹም ጸጋ ክረክብ፡ እቲ እትነግሩኒ ድማ ክህቦ እየ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴኬምም አባቷንና ወንድሞችዋን እንዲህ አለ፥ “በፊታችሁ ሞገስን በአገኝ የምትሉትን ሁሉ እሰጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴኬምም አባትዋንና ወንድሞችዋን እንዲህ አለ። በፊታችሁ ሞገስን ባገኝ የምትሉኝን እሰጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴኬምም አባትዋንና ወንድሞችዋን እንዲህ አለ፥ “በፊታችሁ ሞገስን ባገኝ የምትሉኝን እሰጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሸኬመ ዲን አዉዋነ እ እሻቱዋ፥ “ታን ህንተንቱ ስንን ናሸቶፐ፥ ህንተንቱ ኦችያዋ አያ ግዶፐነ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Shekeeme Diini aawuwaanne I ishatuwaa, «Taani hinttenttu sintsaan nashettooppe, hinttenttu oochchiyaawaa ayaa gidooppenne immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Seekeemey Diina aawaanne izi ishata, «Tani intte ta gizayssa kunththizaa gidikko intte oychchizayssa ay gidikkoka ta immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሴኬሜይ ዲና ኣዋኔ ኢዚ ኢሻታ፥ «ታኒ ኢንቴ ታ ጊዛይሳ ኩንዛ ጊዲኮ ኢንቴ ኦይቺዛይሳ ኣይ ጊዲኮካ ታ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ሴከም ዲና አዋነ እ እሻታ፥ “ታኒ ህንተ ስንን ሳበትኮ፥ ህንተ ኮይያባ አይብባ ግድኮካ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Seekemi Diina aawanne I ishata, “Taani hinte sinthan sabetiko, hinte koyiyaba aybiba gidikoka immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴኬም ደግሞ የዲናን አባትና ወንድሞቿን እንዲህ አላቸው፤ “በእናንተ ዘንድ ሞገስ ላግኝ እንጂ የተጠየቅሁትን ሁሉ እሰጣለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴኬምም፥ በበኩሉ የዲናን አባትና ወንድሞችዋን እንዲህ አላቸው፤ “ሐሳቤን ብትፈጽሙልኝ የምትፈልጉትን ሁሉ አደርጋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴኬምውን ነቦኣን ነሕዋታን “ኣብ ቅድሜኹም ደኣ ሞገስ እርከብ እምበር፥ ዝበልኩምኒ ኽህብ እየ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሴኬም ድማ ነቦኣኣን ነሕዋታን፡ ኣብ ቅድሜኹም ኮታ ሞጎስ እርከብ፡ ኣበልኩምኒ ኽህብ እየ። |