Genesis 33:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዒንቱ ኣልዒሉ ድማ ነተን ኣንስትን ነቶም ቈልዑን ረኣየ። ከምዚ ድማ በለ፦ እዚ ምሳኻ መን እዩ፧ ንሱ ድማ፡ እቶም ኣምላኽ ብጸጋ ንባርያኻ ዝሃቦም ውሉድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዔሳ​ውም ዐይ​ኑን አነ​ሣና ሴቶ​ች​ንና ልጆ​ችን አየ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “እነ​ዚህ ምኖ​ችህ ናቸው?” እር​ሱም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለእኔ ለአ​ገ​ል​ጋ​ይህ የሰ​ጠኝ ልጆች ናቸው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓይኑንም አነሣና ሴቶችንና ልጆችን አየ፥ እንዲህም አለ። እነዚህ ምኖችህ ናቸው? እርሱም። እግዚአብሔር ለእኔ ለባሪያህ የሰጠኝ ልጆች ናቸው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዓይኑን አንስቶም ሴቶችንና ልጆችን ባየ ጊዜ፥ “እነዚህ ምኖችህ ናቸው?” አለ። እርሱም፦ “እግዚአብሔር ለእኔ ለአገልጋይህ የሰጠኝ ልጆች ናቸው” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና ኤሳይ ቁ ግ ጼሊደ፥ ማቻቱዋነ ናና በኤዳ፤ እ፥ “ሀ ኔናና ደእያዋንቱ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼዳ። ያቆብ፥ “ኡንቱንቱ ጾሳይ ነ ቆማዉ ኬካተን እሜዳ ናና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina Eesay d'ok'k'u gi s'eelliide, machatuwaanne naanaa be'eedda; I, «Ha neenana de'iyaawanttu oonee?» yaagiide oochcheedda. Yaak'oobi, «Unttunttu S'oossay ne k'oomaw keekatetsaan immeedda naanaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Eesawey dhoqqu gi xeellidi maccassatanne nayta be7idi, «Ha nenara dizayti oonanttee?» gi oychchides. Yaaqoobey izas, «Hayti Xoossi ne aylles taas ba kiyateththan immida nayta» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኤሳዌይ ቁ ጊ ጼሊዲ ማጫሳታኔ ናይታ ቤኢዲ፥ «ሃ ኔናራ ዲዛይቲ ኦናንቴ?» ጊ ኦይቺዴስ። ያቆቤይ ኢዛስ፥ «ሃይቲ ጾሲ ኔ ኣይሌስ ታስ ባ ኪያቴን ኢሚዳ ናይታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤሳዌይ ቁ ግድ ፄልድ ማጫሳታነ ናይታ በእድ፥ “ሀ ኔራ ደኤይሳት ኦናንቴ?” ያግድ ኦይችስ። ያይቆብ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ሀይሳቲ ፆሳይ ነ አይልያስ ባ ኬሀተን እምዳ ናይታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eesawey dhoqu gidi xeellidi maccasatanne nayta be7idi, “Ha neera de7eysati oonantee?” yaagidi oychis. Yayqoobi, “Ta godaw, haysati Xoossay ne aylliyas ba keehatethan immida nayta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዔሳው ቀና ብሎ ሲመለከት ሴቶቹንና ልጆቹን አየ፤ እርሱም፣ “እነዚህ አብረውህ ያሉት እነማን ናቸው?” ብሎ ጠየቀው። ያዕቆብም መልሶ፣ “እነዚህማ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በቸርነቱ ለእኔ ለአገልጋይህ የሰጠኝ ልጆች ናቸው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዔሳው በዙሪያው ተመልክቶ ሴቶቹንና ልጆቹን ባየ ጊዜ “እነዚህ ሁሉ ከአንተ ጋር ያሉ ሰዎች የማን ናቸው?” አለ። ያዕቆብም “ጌታዬ ሆይ፥ እነዚህ እግዚአብሔር በቸርነቱ የሰጠኝ ልጆች ናቸው” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤሳው ዓይኑ ኣልዓለሞ ኣንስትን ቈልዑን ምስ ረአየ፥ “እዞም ምሳኻ ዘለዉ ደኣ እንታዎት እዮም?” ኢሉ ጠየቖ። ያእቆብ ድማ፥ “እዚኣቶም ንኣይ ንኣገልጋሊኻ እግዚኣብሄር ብልግስናኡ ዝሃበኒ ውሉድ እዮም” ኢሉ መለሰሉ።