Genesis 33:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኢድ ደቂ ሄሞር ኣቦ ሴኬም፡ ድንኳኑ ዝሰርዓሉ መሬት ብሚእቲ ገንዘብ ዓደገ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻ ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻውን ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የመስክ ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ዱንካንያ ጌዳ ጋድያ ሸኬማ አዉዋ ሀሞራ ናናቱዋፐ ጼቱ ጻጋራ ብራን ሻሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare dunkkaaniyaa d'ogeedda gadiyaa Shekeema aawuwaa Hamoora naanatuwaappe s'eetu s'agaraa biran shammeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba Dunkaaneza tolida gadeza Seekeeme aawa Emoore naytappe 100 saqile biran shammides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ዱንካኔዛ ቶሊዳ ጋዴዛ ሴኬሜ ኣዋ ኤሞሬ ናይታፔ 100 ሳቂሌ ቢራን ሻሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ዱንካንያ ቶክዲ ኡትዳ ጋድያ ሴከማ አዋ ሀሞራ ናይታፐ እስ ፄቱ ብራ ሳንትመን ሻምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba dunkaaniya tokidi uttida gadiya Seekema aawa Hamoora naytape issi xeetu bira santimen shammis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድንኳኑን የተከለበትንም ቦታ ከኤሞር ልጆች በመቶ ጥሬ ብር ገዛ፤ ኤሞርም የሴኬም አባት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንኳኑን የተከለበትን የሴኬም አባት ከነበረው ከሐሞር ዘሮች ላይ በመቶ ብር ገዛው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ድንኳኑ ተኺሉላ ዝነበረ ኽፍሊ ግራት ድማ ኻብ ኢድ ደቂ ኤሞር፥ ኣቦ ሴኬም፥ ብሚእቲ ኣባጊዕ ዓደጋ። |