Genesis 33:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ካብ ጶዳን-ኣራም ምስ መጸ፡ ናብ ሳሌም፡ ኣብ ምድሪ ከነኣን እትርከብ ከተማ ሴኬም መጸ። ኣብ ቅድሚ እታ ኸተማ ድማ ድንኳኑ ኣንበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ከሁለቱ ወንዞች መካከል በተመለሰ ጊዜ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ ሰቂሞን ከተማ ወደ ሴሎም መጣ፤ በከተማዪቱም ፊት ለፊት ሰፈረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ከሁለት ወንዞች መካከል በተመለሰ ጊዜ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ ሴኬም ከተማ በደኅንነት መጣ፤ በከተማይቱም ፊት ሰፈረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም፥ ከፓዳን-ኣሪም በተመለሰ ጊዜ፥ በከነዓን ምድር ወዳለችው፥ ሴኬም ከተማ በሰላም መጣ፥ እናም በከተማይቱ ፊት ለፊት ሰፈረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ማስጰጾምያፐ ስሜዳ ዎደ፥ ካናነ ቢታን ደእያ ሰኬመ ግያ ካታማ ሳሮተን ጋኬዳ፤ እ ሄ ካታማዉ ባዙዋን ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi Masp'p'es'oomiyaappe simmeedda wode, Kanaane biittan de'iyaa Sekeeme giyaa katamaa sarotetsaan gakkeedda; I he katamaw bazzuwaan utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey Mesphexoomiyappe simmida wode Kanaane biittan diza Seekeeme giza katama saron gakkides; katamays sinththa baggara diza dembaan dunkaani uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ሜስጴጾሚያፔ ሲሚዳ ዎዴ ካናኔ ቢታን ዲዛ ሴኬሜ ጊዛ ካታማ ሳሮን ጋኪዴስ፤ ካታማይስ ሲን ባጋራ ዲዛ ዴምባን ዱንካኒ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ማሰጰፆመፐ ስሚድ ካናነ ቢታን ደእያ ሴከማ ካታማ ሳሮን ጋክስ። እ ሄ ካታማስ ስን ባጋራ ዱንካነ ቶክድ ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi Masephexoomepe simmidi Kanaane biittan de7iya Seekema katama saron gakis. I he katamas sintha baggara dunkaane tokidi uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ ከሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ከተመለሰ በኋላ፣ በከነዓን ወዳለችው ወደ ሴኬም በደኅና ደረሰ፤ በከተማዪቱም ፊት ለፊት ሰፈረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመስጴጦምያ በተመለሰ ጊዜ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ ሴኬም በሰላም ደረሰ፤ እዚያም በከተማይቱ ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ላይ ሰፈረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ ኻብ ማእኸል ክልተ ሩባታት ምስ መፀ፥ ኣብ ምድሪ ከነዓን ናብ ዘላ ኸተማ ሴኬም ብደሓን ኣተወ። ኣብ ማዕዶ እታ ኸተማ ኸዓ ሰፈረ። |