Genesis 33:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ድማ ናብ ሱኮት ገዓዘ፡ ገዛ ሰሪሑ ንጥሪቱ ድማ ዳስ ሰርሐ። ስለዚ ስም እቲ ቦታ ሱኮት ይበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆብ ግን በሰ​ፈሩ አደረ፤ በዚ​ያም ለእ​ርሱ ቤትን ሠራ፤ ለከ​ብ​ቶ​ቹም ዳሶ​ችን አደ​ረገ፤ ስለ​ዚ​ህም የዚ​ያን ቦታ ስም ማኅ​ደር ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብ ግን ወደ ሱኮት ሄደ፤ በዚያም ለእርሱ ቤትን ሠራ፥ ለከብቶችም ዳሶችን አደረገ፤ ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ሱኮት ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብ ግን ወደ “ሱኮት” ሄደ፥ ከዚያም ለራሱ ቤትን ሠራ፥ ለከብቶቹም ዳሶችን አደረገ። ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም “ሱኮት” ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ያቆብ ሱኮታ ቤዳ፤ ያን ባረዉ ጎልያ ኬጼዳ፤ ባረ መሄቶካ ዳስያ ዳሴዳ። ሄዋ ድራዉ ሄ ሳኣ ሱኮታ ጊደ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yaak'oobi Sukkoota beedda; yan barew golliyaa kees's'eedda; bare mehetookka daasiyaa daaseedda. Hewaa diraw he sa'aa Sukkoota giide suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Yaaqoobey Sukoote bides; heen baas keeth keexxides; ba mehetaska aqizaso giigsides; hessa gishshas he sohoza Sukoote gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ሱኮቴ ቢዴስ፤ ሄን ባስ ኬ ኬጺዴስ፤ ባ ሜሄታስካ ኣቂዛሶ ጊግሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሄ ሶሆዛ ሱኮቴ ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ያይቆብ ሱኮታ ብስ። ያን ባዉ ኬ ኬፅስ፥ ባ መሄታስ ሻቃራ ሻቃርስ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ በሳ ሱኮታ (ኩያ ዎይኮ ጋባ) ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Yayqoobi Sukota bis. Yan baw keethe keexis, ba mehetas shaqara shaqaris. Hessa gisho, he bessa Sukota (Kuya woyko Gaabba) gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ ግን ወደ ሱኮት ሄደ፤ እዚያም ለራሱ መጠለያ፣ ለከብቶቹም በረት ሠራ፤ ከዚህም የተነሣ የቦታው ስም ሱኮት ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብ ግን ወደ ሱኮት አመራ፤ እዚያም ለራሱ ቤትና ለከብቶቹም መጠለያ ሠራ፤ ስለዚህ ያ ስፍራ ሱኮት ተባለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ግና ናብ ሱኮት ተጕዓዘ፤ ኣብኡውን ንባዕሉ ቤት ሰርሐ፤ ንጥሪቱውን ዳሳት ገበረ፤ ስለዙይ ስም እቲ ቦታ ሱኮት ተብሃለ።