Genesis 33:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤሳው ድማ፡ ሕጂ ገለ ኻብቶም ምሳይ ዘለዉ ሰባት ምሳኻ ክሓድግ፡ በሎ። ንሱ ድማ፥ እንታይ የድልዮ? ኣብ ኣዒንቲ ጎይታይ ጸጋ ክረክብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዔሳውም፥ “ከእኔ ጋር ካሉ ሰዎች ከፍዬ ልተውልህን?” አለ። እርሱም፥ “ይህ ለምንድን ነው? በጌታዬ ዘንድ ሞገስን ማግኘቴ ይበቃኛል” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዔሳውም። ከእኔ ጋር ካሉት ሰዎች ከፍዬ ልተውልህን? አለ። እርሱም። ይህ ለምንድር ነው? በጌታዬ ዘንድ ሞገስን ማግኘት ይበቃኛል አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዔሳውም፥ “ከእኔ ጋር ካሉት ሰዎች ከፍዬ ልተውልህን” አለ። እርሱ ግን፥ “ይህ ለምንድን ነው? በጌታዬ ዘንድ ሞገስን ማግኘት ይበቃኛል” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤሳይ አ፥ “ያቶፐ ታን ታ አሳፐ አማሬዳዋ ነዉ አሻይ” ያጌዳ። ሽን ያቆብ አ፥ “ሄዌ አይሴ? ታን ታ ጎዳ ስንን ናሸትያዌ ታዉ ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eesay Aa, «Yaatooppe taani ta asaappe amareedawaa new ashshay» yaageedda. Shin Yaak'oobi Aa, «Hewe ayissee? Taani ta godaa sintsaan nashshettiyaawe taw gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eesawey iza, «Histtiko tani ta asaappe guuththata nees ashshays» gides. Gido attiin Yaaqoobey iza, «Hessi ayssee? Tani ta godaa sinththan bonchchettidayssi taas gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሳዌይ ኢዛ፥ «ሂስቲኮ ታኒ ታ ኣሳፔ ጉታ ኔስ ኣሻይስ» ጊዴስ። ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ኢዛ፥ «ሄሲ ኣይሴ? ታኒ ታ ጎዳ ሲንን ቦንቼቲዳይሲ ታስ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤሳዌይ፥ “ያንኮ፥ ታኒ ታ አሳፐ ጉራ ነዉ አሾ” ያግስ። ሽን ያይቆብ፥ “ኮሸና፤ ታኒ ታ ጎዳ ስንን ሳበትዳይስ ታዉ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eesawey, “Yaaniko, taani ta asaape guuthara new asho” yaagis. Shin Yayqoobi, “Koshshenna; taani ta godaa sinthan sabetidaysi taw gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዔሳው፣ “እንግዲያስ ከሰዎቼ ጥቂቶቹን ልተውልህ” አለው። ያዕቆብ ግን፣ “ለምን ብለህ ጌታዬ? በአንተ ዘንድ ሞገስ ማግኘቴ ብቻ ይበቃኛል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዔሳውም “እንግዲያውስ ከእኔ ሰዎች ጥቂቶቹን ከአንተ ጋር ላስቀርልህ” አለው። ያዕቆብ ግን “በጌታዬ ፊት ሞገስ ካገኘሁ ሌላ ምንም ነገር አያስፈልገኝም” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሳው ከዓ “እምበኣር ካብዞም ምሳይ ዘለዉ ሰባትዶ መቒለ ኽሓድገልካ” በሎ። ያእቆብ ግና “ኣብ ቅድሜኻ ደኣ ሞገስ እርከብ እምበር፥ እዙይስ ኣየድልን እዩ” በሎ። |