Genesis 33:13 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ በሎ፦ ጐይታይ፡ እቶም ውሉዳት ለዋሃት ምዃኖም፡ መጓሰን ኣባጊዕን ምስ መጓሰ ምሳይ ከም ዘለዉ ይፈልጥ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካ​ሞች እንደ ሆኑ ታው​ቃ​ለህ፤ በጎ​ችና ላሞ​ችም ግል​ገ​ሎ​ቻ​ቸ​ውን ያጠ​ባሉ፤ ሰዎ​ችም በአ​ንድ ወይም በሁ​ለት ቀን በች​ኮላ የነ​ዱ​አ​ቸው እንደ ሆነ ከብ​ቶቹ ሁሉ ይሞ​ታሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አለው። ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ታውቃለህ፤ በጎችና ላሞችም ግልገሎቻቸውን ያጠባሉ፤ ሰዎችም አንድ ቀን በችኮላ የነዱአቸው እንደ ሆነ ከብቶቹ ሁሉ ይሞታሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም አለው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ታውቃለህ፥ በጎችና ላሞችም ግልገሎቻቸውን ያጠባሉ መጠንቀቅ ይኖርብኛል፤ ሰዎችም አንድ ቀን በችኮላ የነዱአቸው እንደሆነ እንሰሶቹ ሁሉ ይሞታሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ያቆብ አ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ናናይ ሹጋ ግድያዋ ኤራሳ፤ ቃይ ታን ባረንቱ ጋሎ ማራቱዋ ንያ ዶርሳቱዋነ ሚዛ ናጋና ኮሼ፤ አሳይ ኡንቱንቱ እት ጋላሳ ድርቢስ ላጎፐ፥ መህያ ኡባይ ሀይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yaak'oobi Aa, «Ta godaw, naanay shuga gidiyaawaa eraasa; k'ay taani barenttu galo maratuwaa d'antsiyaa dorssatuwaanne miizzaa naagana koshshee; Asay unttunttu itti gallassaa dirbbissi laaggooppe, mehiyaa ubbay hayk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Yaaqoobey iza, «Ta godoo! Ne be7iza mala nayti shugo gididayssa ne eraasa; qasse tani galo maratanne guuththa laaqqata dhanththiza dorsatanne miizata naagana koshshees; istti elle elle laaggiko meheti wuri issi gallas hayqqi wurana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ኢዛ፥ «ታ ጎዶ! ኔ ቤኢዛ ማላ ናይቲ ሹጎ ጊዲዳይሳ ኔ ኤራሳ፤ ቃሴ ታኒ ጋሎ ማራታኔ ጉ ላቃታ ንዛ ዶርሳታኔ ሚዛታ ናጋና ኮሼስ፤ ኢስቲ ኤሌ ኤሌ ላጊኮ ሜሄቲ ዉሪ ኢሲ ጋላስ ሃይቂ ዉራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ያይቆብ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ናይት ሹጎ ግደይሳ ኤራሳ። ቃስ ታኒ ጋሎ ማራታ ንያ ዶርሳታነ ሚዛ ናጋናዉ ኮሼስ። አሳይ ኤንታ ሀር አቶሽን፥ እስ ጋላስ ምን ላግኮ፥ መሄ ኡባይ ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Yayqoobi, “Ta godaw, nayti shugo gideysa eraasa. Qassi taani galo marata dhanthiya dorsatanne miiza naaganaw koshshees. Asay enta hari attoshin, issi gallas minthi laagiko, mehe ubbay hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ ግን እንዲህ አለው፤ “ጌታዬ፣ እንደምታየው ልጆቹ ይህን ያህል የጠኑ አይደሉም፣ ለሚያጠቡት በጎችና ጥገቶች እንክብካቤ ማድረግ አለብኝ፤ እንስሳቱ ለአንዲት ቀን እንኳ በጥድፊያ ቢነዱ በሙሉ ያልቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብም እንዲህ አለ፤ “ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ጌታዬ ታውቃለህ፤ ለሚያጠቡት እንስሶች፥ ለግልገሎቻቸውና ለእንቦሶቻቸው መጠንቀቅ ይኖርብኛል፤ ለአንድ ቀን እንኳ በጥድፊያ ቢነዱ እንስሶቹ በሙሉ ያልቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ግና፥ “እዞም ቈልዑ ዘይጠንከሩ ህፃናት ከም ዝኾኑ፥ ዘጥብዋ ጤለ በጊዕን ከፍትን ከዓ ኸም ዘለዋኒ፥ ጐይታይ ትፈልጥ ኢኻ። ሓደ መዓልቲ እኳ ብታህዋኽ እንተ ዀብኰብናየን ኵለን መጓሰ ኽሞታ እየን።