Genesis 33:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ በሎ፦ ጐይታይ፡ እቶም ውሉዳት ለዋሃት ምዃኖም፡ መጓሰን ኣባጊዕን ምስ መጓሰ ምሳይ ከም ዘለዉ ይፈልጥ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ታውቃለህ፤ በጎችና ላሞችም ግልገሎቻቸውን ያጠባሉ፤ ሰዎችም በአንድ ወይም በሁለት ቀን በችኮላ የነዱአቸው እንደ ሆነ ከብቶቹ ሁሉ ይሞታሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አለው። ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ታውቃለህ፤ በጎችና ላሞችም ግልገሎቻቸውን ያጠባሉ፤ ሰዎችም አንድ ቀን በችኮላ የነዱአቸው እንደ ሆነ ከብቶቹ ሁሉ ይሞታሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም አለው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ታውቃለህ፥ በጎችና ላሞችም ግልገሎቻቸውን ያጠባሉ መጠንቀቅ ይኖርብኛል፤ ሰዎችም አንድ ቀን በችኮላ የነዱአቸው እንደሆነ እንሰሶቹ ሁሉ ይሞታሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ያቆብ አ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ናናይ ሹጋ ግድያዋ ኤራሳ፤ ቃይ ታን ባረንቱ ጋሎ ማራቱዋ ንያ ዶርሳቱዋነ ሚዛ ናጋና ኮሼ፤ አሳይ ኡንቱንቱ እት ጋላሳ ድርቢስ ላጎፐ፥ መህያ ኡባይ ሀይቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yaak'oobi Aa, «Ta godaw, naanay shuga gidiyaawaa eraasa; k'ay taani barenttu galo maratuwaa d'antsiyaa dorssatuwaanne miizzaa naagana koshshee; Asay unttunttu itti gallassaa dirbbissi laaggooppe, mehiyaa ubbay hayk'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yaaqoobey iza, «Ta godoo! Ne be7iza mala nayti shugo gididayssa ne eraasa; qasse tani galo maratanne guuththa laaqqata dhanththiza dorsatanne miizata naagana koshshees; istti elle elle laaggiko meheti wuri issi gallas hayqqi wurana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ኢዛ፥ «ታ ጎዶ! ኔ ቤኢዛ ማላ ናይቲ ሹጎ ጊዲዳይሳ ኔ ኤራሳ፤ ቃሴ ታኒ ጋሎ ማራታኔ ጉ ላቃታ ንዛ ዶርሳታኔ ሚዛታ ናጋና ኮሼስ፤ ኢስቲ ኤሌ ኤሌ ላጊኮ ሜሄቲ ዉሪ ኢሲ ጋላስ ሃይቂ ዉራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ያይቆብ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ናይት ሹጎ ግደይሳ ኤራሳ። ቃስ ታኒ ጋሎ ማራታ ንያ ዶርሳታነ ሚዛ ናጋናዉ ኮሼስ። አሳይ ኤንታ ሀር አቶሽን፥ እስ ጋላስ ምን ላግኮ፥ መሄ ኡባይ ሀይቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yayqoobi, “Ta godaw, nayti shugo gideysa eraasa. Qassi taani galo marata dhanthiya dorsatanne miiza naaganaw koshshees. Asay enta hari attoshin, issi gallas minthi laagiko, mehe ubbay hayqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ ግን እንዲህ አለው፤ “ጌታዬ፣ እንደምታየው ልጆቹ ይህን ያህል የጠኑ አይደሉም፣ ለሚያጠቡት በጎችና ጥገቶች እንክብካቤ ማድረግ አለብኝ፤ እንስሳቱ ለአንዲት ቀን እንኳ በጥድፊያ ቢነዱ በሙሉ ያልቃሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም እንዲህ አለ፤ “ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ጌታዬ ታውቃለህ፤ ለሚያጠቡት እንስሶች፥ ለግልገሎቻቸውና ለእንቦሶቻቸው መጠንቀቅ ይኖርብኛል፤ ለአንድ ቀን እንኳ በጥድፊያ ቢነዱ እንስሶቹ በሙሉ ያልቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ግና፥ “እዞም ቈልዑ ዘይጠንከሩ ህፃናት ከም ዝኾኑ፥ ዘጥብዋ ጤለ በጊዕን ከፍትን ከዓ ኸም ዘለዋኒ፥ ጐይታይ ትፈልጥ ኢኻ። ሓደ መዓልቲ እኳ ብታህዋኽ እንተ ዀብኰብናየን ኵለን መጓሰ ኽሞታ እየን። |