Genesis 33:11 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ናባኻትኩም ዝመጸኒ በረኸተይ ውሰዱ። ኣምላኽ ምሕረት ስለ ዝገበረለይ፡ ይኣኽለኒ ስለ ዝዀነ። ንሱ ድማ ተማሕጸኖ፡ ንሱ ድማ ወሰዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከወ​ደ​ድ​ኸ​ኝስ ይህ​ችን ያመ​ጣ​ሁ​ል​ህን በረ​ከ​ቴን ተቀ​በል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ራር​ቶ​ል​ኛ​ልና፥ ለእ​ኔም ብዙ አለ​ኝና።” እስ​ኪ​ቀ​በ​ለ​ውም ድረስ ግድ አለው፤ ተቀ​በ​ለ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህችንም ያመጣሁልህን በረከቴን ተቀበል፤ እግዚአብሔር በቸርነት ሰጥቶኛልና፥ ለእኔም ብዙ አለኝና። እስኪቀበለውም ድረስ ዘበዘበው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንም ያመጣሁልህን ስጦታዬን ተቀበል፥ እግዚአብሔርም በቸርነቱ ጎብኝቶኛልና፥ ለእኔም በቂ አለኝና።” በዚህም መልክ ግድ አለው፥ እርሱም ተቀበለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ነዉ አሄዳ ሀ እሙዋ አካ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ኬኪደ እምና፥ ታዉ በሴዳ” ያጌዳ። ያቆብ ሾብያ ቶሌዳ ድራዉ፥ ኤሳይ ሄዋ አኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani new aheedda ha imuwaa akka; ayaw gooppe, S'oossay keekiidde immina, taw besseedda» yaageedda. Yaak'oobi shoobiyaa toleedda diraw, Eesay hewaa akkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi ba kiyateththan ubbaa kunththi taas immida gishshas koshshizaazi ubbay taas dees; ta nees immizayssa ekkarkkii» giidi Yaaqoobey minththi shoobbida gishshas Eesawey izi gidayssa ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ባ ኪያቴን ኡባ ኩን ታስ ኢሚዳ ጊሻስ ኮሺዛዚ ኡባይ ታስ ዴስ፤ ታ ኔስ ኢሚዛይሳ ኤካርኪ» ጊዲ ያቆቤይ ሚን ሾቢዳ ጊሻስ ኤሳዌይ ኢዚ ጊዳይሳ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነዉ ኤህዳ ሀ እሞታ ኤካ። ፆሳይ ታዉ ኬህ እምዳ ግሾ ኩምስ” ያግስ። ያይቆብ ዎስድ አጎና እፅዳ ግሾ፥ ኤሳዌይ እያ እሞታ ኤክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani new ehida ha imota eka. Xoossay taw keehi immida gisho kumis” yaagis. Yayqoobi woossidi aggonna ixida gisho, Eesawey iya imota ekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በቸርነቱ አሟልቶ ስለ ሰጠኝ የሚያስፈልገኝ ሁሉ አለኝና ያቀረብሁልህን እጅ መንሻ እባክህ ተቀበለኝ” አለው። ያዕቆብ አጥብቆ ስለ ለመነው፣ ዔሳው እጅ መንሻውን ተቀበለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እባክህ ይህን ያቀረብኩልህን ስጦታ ተቀበለኝ፤ እግዚአብሔር በቸርነቱ የሚያስፈልገኝን ሁሉ ሰጥቶኛል” አለ። ስጦታውን እንዲቀበለው ያዕቆብ ዔሳውን አጥብቆ ለመነው። እርሱም ተቀበለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ልግሱ ኣብዚሑለይ፥ ብዅሉውን ኣሀብቲሙኒ እዩ እሞ፥ እቲ ዝሰደድኩልካ ገፀ በረከት ተቐበል ደኣ” ኢሉ ግድን በሎ፤ ኤሳው ከዓ ተቐበሎ።