Genesis 33:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ያእቆብ፡ ኣይፋልን፡ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ እንተ ረኺበ፡ ህያበይ ካብ ኢደይ ውሰድ። ስለዚ ገጽ ኣምላኽ ከም ዝረኣኹ ገጽካ ርእየዮ እሞ፡ ብኣይ ኣጸቢቕካ ተሓጒስካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም አለ፥ “እን​ደ​ዚህ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን በፊ​ትህ ሞገ​ስን አግ​ኝቼ እንደ ሆንሁ እጅ መን​ሻ​ዬን ከእጄ ተቀ​በ​ለኝ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፊት እን​ደ​ሚ​ያይ ፊት​ህን አይ​ቻ​ለ​ሁና፥ በቸ​ር​ነ​ትም ተቀ​ብ​ለ​ኸ​ኛ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም አለ። እንደዚህ አይደለም፤ ነገር ግን በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅ መንሻዬን ተቀበለኝ፤ የእግዚአብሔርን ፊት እንደሚያይ ፊትህን አይቼአለሁና፥ በቸርነትም ተቀብለኸኛልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም አለ፥ “እንደዚህ አይሁን፥ ነገር ግን በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደሆንሁ፥ እጅ መንሻዬን ተቀበለኝ፥ የእግዚአብሔርን ፊት እንደሚያይ ፊትህን አይቼአለሁና፥ በቸርነትም ተቀብለኸኛልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ፥ “ቱይት፥ ሀእ ታን ነ ስንን ናሸቴዳዋ ግዶፐ፥ ሀ ታን እምያዋ ታፐ አካ። ኔን ታና ሞካ አኬዳ ድራዉ፥ ታን ነ ዴሙዋ በእያዌ ጾሳ ዴሙዋ በእያዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi, «Tuytti, ha"i taani ne sintsaan nashshetteedawaa gidooppe, ha taani immiyaawaa taappe akka. Neeni taana mokka akkeedda diraw, taani ne deemuwaa be'iyaawe S'oossaa deemuwaa be'iyaawaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey, «Akkay, ha7i ne tana mokka ekkanaa gidikko ta nees immizayssa ekka; ne tana siiqon mokka ekkishin ta be7idayssa Xoossa ayfeso be7ida mala qoodays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ፥ «ኣካይ፥ ሃኢ ኔ ታና ሞካ ኤካና ጊዲኮ ታ ኔስ ኢሚዛይሳ ኤካ፤ ኔ ታና ሲቆን ሞካ ኤኪሺን ታ ቤኢዳይሳ ጾሳ ኣይፌሶ ቤኢዳ ማላ ቆዳይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ፥ “ሀያና፥ ሀእ ታኒ ነ ስንን ሳባ ደምዳባ ግድኮ፥ ሀ ታኒ እመይሳ ኤካ። ኔኒ ታና ሞካ ኤክዳ ግሾ፥ ታ ነ ሶምኡዋ በኤይስ ፆሳ ሶምኦ በኤይሳ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi, “Hayyana, ha7i taani ne sinthan saba demmidaba gidiko, ha taani immeysa eka. Neeni tana moka ekida gisho, ta ne som7uwa be7eysi Xoossa som7o be7eysa mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም፣ “የለም፣ እንዲህ አይደለም፤ በአንተ ዘንድ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ፣ እጅ መንሻዬን ተቀበል፤ በመልካም ሁኔታ ተቀብለኸኝ ፊትህን ማየት መቻሌን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፊት እንደ ማየት እቈጥረዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብ ግን “እንዲህስ አይሁን፤ በእርግጥ የምትወደኝ ከሆነ እባክህ ስጦታዬን ተቀበል፤ ፍቅር ስላሳየኸኝ፥ የአንተን ፊት ማየት የእግዚአብሔርን ፊት እንደማየት ያኽል እቈጥረዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ድማ “ኣይፋልካን፤ ብሓጐስ ካብ ተቐበልካንስ፥ ገፅካ ምርኣይ፥ ገፅ እግዚኣብሄር ከም ምርኣይ እዩ እሞ፥ ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ፥ በይዛኻ፥ ዘምፃእኹልካ ገፀ በረከት ተቐበለኒ።