Genesis 33:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ያእቆብ፡ ኣይፋልን፡ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ እንተ ረኺበ፡ ህያበይ ካብ ኢደይ ውሰድ። ስለዚ ገጽ ኣምላኽ ከም ዝረኣኹ ገጽካ ርእየዮ እሞ፡ ብኣይ ኣጸቢቕካ ተሓጒስካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም አለ፥ “እንደዚህ አይደለም፤ ነገር ግን በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅ መንሻዬን ከእጄ ተቀበለኝ፤ የእግዚአብሔርን ፊት እንደሚያይ ፊትህን አይቻለሁና፥ በቸርነትም ተቀብለኸኛልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም አለ። እንደዚህ አይደለም፤ ነገር ግን በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅ መንሻዬን ተቀበለኝ፤ የእግዚአብሔርን ፊት እንደሚያይ ፊትህን አይቼአለሁና፥ በቸርነትም ተቀብለኸኛልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም አለ፥ “እንደዚህ አይሁን፥ ነገር ግን በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደሆንሁ፥ እጅ መንሻዬን ተቀበለኝ፥ የእግዚአብሔርን ፊት እንደሚያይ ፊትህን አይቼአለሁና፥ በቸርነትም ተቀብለኸኛልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ፥ “ቱይት፥ ሀእ ታን ነ ስንን ናሸቴዳዋ ግዶፐ፥ ሀ ታን እምያዋ ታፐ አካ። ኔን ታና ሞካ አኬዳ ድራዉ፥ ታን ነ ዴሙዋ በእያዌ ጾሳ ዴሙዋ በእያዋ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi, «Tuytti, ha"i taani ne sintsaan nashshetteedawaa gidooppe, ha taani immiyaawaa taappe akka. Neeni taana mokka akkeedda diraw, taani ne deemuwaa be'iyaawe S'oossaa deemuwaa be'iyaawaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey, «Akkay, ha7i ne tana mokka ekkanaa gidikko ta nees immizayssa ekka; ne tana siiqon mokka ekkishin ta be7idayssa Xoossa ayfeso be7ida mala qoodays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ፥ «ኣካይ፥ ሃኢ ኔ ታና ሞካ ኤካና ጊዲኮ ታ ኔስ ኢሚዛይሳ ኤካ፤ ኔ ታና ሲቆን ሞካ ኤኪሺን ታ ቤኢዳይሳ ጾሳ ኣይፌሶ ቤኢዳ ማላ ቆዳይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ፥ “ሀያና፥ ሀእ ታኒ ነ ስንን ሳባ ደምዳባ ግድኮ፥ ሀ ታኒ እመይሳ ኤካ። ኔኒ ታና ሞካ ኤክዳ ግሾ፥ ታ ነ ሶምኡዋ በኤይስ ፆሳ ሶምኦ በኤይሳ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi, “Hayyana, ha7i taani ne sinthan saba demmidaba gidiko, ha taani immeysa eka. Neeni tana moka ekida gisho, ta ne som7uwa be7eysi Xoossa som7o be7eysa mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም፣ “የለም፣ እንዲህ አይደለም፤ በአንተ ዘንድ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ፣ እጅ መንሻዬን ተቀበል፤ በመልካም ሁኔታ ተቀብለኸኝ ፊትህን ማየት መቻሌን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፊት እንደ ማየት እቈጥረዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ ግን “እንዲህስ አይሁን፤ በእርግጥ የምትወደኝ ከሆነ እባክህ ስጦታዬን ተቀበል፤ ፍቅር ስላሳየኸኝ፥ የአንተን ፊት ማየት የእግዚአብሔርን ፊት እንደማየት ያኽል እቈጥረዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ “ኣይፋልካን፤ ብሓጐስ ካብ ተቐበልካንስ፥ ገፅካ ምርኣይ፥ ገፅ እግዚኣብሄር ከም ምርኣይ እዩ እሞ፥ ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ፥ በይዛኻ፥ ዘምፃእኹልካ ገፀ በረከት ተቐበለኒ። |