Genesis 33:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ያእቆብ ኣዒንቱ ኣልዒሉ ጠመተ፡ እንሆ ድማ፡ ኤሳው ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡትን ምስኡ መጺኡ። ነቶም ውሉዳት ድማ ንልያን ንራሄልን ነተን ክልተ ኣገልገልትን መቐሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ዐይኑን አነሣ፤ እነሆም፥ ዔሳውን ሲመጣ አየው፤ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች ነበሩ፤ ልጆቹንም ከፍሎ ወደ ልያና ወደ ራሔል ወደ ሁለቱም ዕቁባቶቹ አደረጋቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ዓይኑን አነሣ፥ እነሆም ዔሳውን ሲመጣ አየው፥ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች ነበሩ፤ ልጆቹንም ከፍሎ ወደ ልያና ወደ ራሔል ወደ ሁለቱም ባሪያዎች አደረጋቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ዓይኑን አነሣ ተመለከተም፥ እነሆም ዔሳው እየመጣ ነበር፥ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች ነበሩ። ልጆቹንም ከፍሎ ወደ ልያና ወደ ራሔል ወደ ሁለቱም አገልጋዮች አደረጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ቁ ግ ጼሊደ፥ ኤሳይ ባረ ኦይዱ ጼቱ አሳና ይያዋ በኤዳ። ሄዋ ድራዉ ናና ልይዉ፥ ራሄልዉነ ላኡ ቆማቱዋኮ ሻኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi d'ok'k'u gi s'eelliide, Eesay bare oyddu s'eetu asaana yiyaawaa be'eedda. Hewaa diraw naanaa Liyiw, Raaheeliwunne laa"u k'oomatuwaakko shaakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey dhoqqu gi xeellidi Eesawey 400 as banara ekki yizayssa be7ides; hessa gishshas nayta Liyas, Eraheelissinne nam7u aylletas shaakki shaakki immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ቁ ጊ ጼሊዲ ኤሳዌይ 400 ኣስ ባናራ ኤኪ ዪዛይሳ ቤኢዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ናይታ ሊያስ፥ ኤራሄሊሲኔ ናምኡ ኣይሌታስ ሻኪ ሻኪ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ቁ ግድ ፄልያ ዎደ ኤሳዌይ ባ ኦይዱ ፄቱ አሳራ የይሳ በእስ። ሄሳ ግሾ፥ ናይታ ልያስ፥ ራሄልስነ ናምኡ አይለታስ ሻክ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi dhoqu gidi xeelliya wode Eesawey ba oyddu xeetu asaara yeysa be7is. Hessa gisho, nayta Liyas, Raheelisinne nam7u aylletas shaaki immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ አሻግሮ ተመለከተ፤ እነሆ ዔሳው አራት መቶ ሰዎች አስከትሎ እየመጣ ነበር። ስለዚህ ልጆቹን ለልያ፣ ለራሔልና ለሁለቱ አገልጋዮች አከፋፈላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ ቀና ብሎ ሲመለከት፥ ዔሳው አራት መቶ ሰዎችን አስከትሎ ሲመጣ አየ፤ ያዕቆብም ልጆቹን ከልያ፥ ከራሔልና ከሁለቱ ሴቶች አገልጋዮቹ ጋር ከፋፈላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ከዓ ዓይኑ ኣልዒሉ እንሆ፥ ኤሳው ኣርባዕተ ሚእቲ ሰባት ኣኸቲሉ ኽመፅእ እንተሎ ኣማዕድዩ ረአየ። ሽዑ ነቶም ደቁ፥ ኣብ ልያን ኣብ ራሄልን ኣብ ክልቲአን እተን ኣገልገልትን መቓቐሎም። |