Genesis 32:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ያእቆብ ከምዚ በለ፦ ኦ ኣምላኽ ኣቦይ ኣብርሃምን ኣምላኽ ኣቦይ ይስሃቅን፣ እግዚኣብሄር፣ ናብ ሃገርካን ናብ ስድራ ቤትካን ተመለስ እሞ ጽቡቕ ክገብረልካ እየ ዝበለኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም አለ፥ “የአ​ባቴ የአ​ብ​ር​ሃም አም​ላክ ሆይ፥ የአ​ባቴ የይ​ስ​ሐቅ አም​ላክ ሆይ፥ ‘ወደ ምድ​ርህ ወደ ተወ​ለ​ድ​ህ​በ​ትም ስፍራ ተመ​ለስ፤ በጎ​ነ​ት​ንም አደ​ር​ግ​ል​ሃ​ለሁ’ ያል​ኸኝ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም አለ። የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፥ የአባቴም የይስሐቅ አምላክ ሆይ። ወደ ምድርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ፥ በጎነትንም አደርግልሃለሁ ያልኸኝ እግዚአብሔር ሆይ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም አለ፦ “የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፥ የአባቴም የይስሐቅ አምላክ ሆይ፥ ‘ወደ ትውልድ አገርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ፥ በጎነትንም አደርግልሃለሁ’ ያልኸኝ ጌታ ሆይ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ያቆብ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ታ አዉዋ አብራሃመ ጾሳዉ፥ ታ አዉዋ ይሳቃ ጾሳዉ፥ ታና፥ ‘ነ ጋድያ፥ ነ ዳቦቱዋኮ ስማ፤ ታን ነዉ ሎኦባ ኦና’ ጌዳዎ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Yaak'oobi hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, ta aawuwaa Abrahaame S'oossaw, ta aawuwaa Yisaak'a S'oossaw, taana, ‹Ne gadiyaa, ne dabbotuwaakko simma; taani new lo"obaa ootsana› geeddawoo,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Yaaqoobey, «Abeet Xoossawu! Ta aawa Abrahaame Xoossawu, ta aawa Yisaaqa Xoossawu, tana, ‹Ne dabbotakko ne dere simma; tani nees lo7o ooththana› gidaso,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ያቆቤይ፥ «ኣቤት ጾሳዉ! ታ ኣዋ ኣብራሃሜ ጾሳዉ፥ ታ ኣዋ ዪሳቃ ጾሳዉ፥ ታና፥ ‹ኔ ዳቦታኮ ኔ ዴሬ ሲማ፤ ታኒ ኔስ ሎኦ ኦና› ጊዳሶ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ያይቆብ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ታ አዋ አብራሃመ ፆሳዉ፥ ታ አዋ ይሳቃ ፆሳዉ፥ ታና፥ ‘ነ ቢታ፥ ነ ዳቦታኮ ስማ፥ ታኒ ነዉ ሎኦባ ኦና ግዳይሶ፥ ታና ስአርክ’፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Yayqoobi haysada yaagidi woossis, “Abeeti Godaw, ta aawa Abrahaame Xoossaw, ta aawa Yisaaqa Xoossaw, tana, ‘Ne biitta, ne dabbotako simma, taani new lo77oba oothana gidayso, tana si7arki’,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “የአባቴ የአብርሃም አምላክ፣ የአባቴ የይስሐቅ አምላክ (ኤሎሂም) ሆይ፤ ‘ወደ አገርህና ወደ ዘመዶችህ ተመለስ፤ እኔም በጎ ነገር አደርግልሃለሁ’ ያልኸኝ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ያዕቆብ እንዲህ ብሎ ጸለየ፤ “የአባቶቼ የአብርሃምና የይስሐቅ አምላክ ሆይ! ልመናዬን አድምጥ፤ አምላክ ሆይ፥ ‘ወደ ትውልድ አገርህና ወደ ዘመዶችህ ተመለስ፤ እዚያም መልካም ነገር እንዲሆንልህ አደርጋለሁ’ ብለኸኝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ድማ ኸምዙይ በለ፦ “ኦ ኣምላኽ ኣቦይ ኣብርሃምን ኣምላኽ ኣቦይ ይስሓቅን! ‘ናብ ምድርኻን ናብ ዓሌትካን ተመለስ እሞ፥ ፅቡቕ ክገብረልካ እየ’ ዝበልካኒ እግዚኣብሄር፦
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ድማ በለ፡ ዎ ኣምላኽ ኣቦይ ኣብርሃም ኣምላኽ ኣቦይ ይስሃቅ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ሃገርካን ናብ ዓሌትካን ተመለሰ እሞ፡ ጽቡቕ ክገብረልካ እየ፡ ዝበልካኒ፡