Genesis 32:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ ድማ በለ፦ ኤሳው ናብ ሓደ ህዝቢ መጺኡ እንተ ስዒርዎ፡ እቲ ዝተረፈ ኻልእ ህዝቢ ኼምልጥ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም እንዲህ አለ፥ “ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀረው ወገን ይድናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለ። ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል።” ብሎም አሰበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ “ኤሳይ ዪደ እት ጭታ ኦልያዋ ግዶፐ፥ አቴዳ ጩጉ ከስ አኮፐነ” ያጊደ ቆፔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, «Eesay yiide itti c'itaa oliyaawaa gidooppe, atteeda c'uguu kessi akkooppenne» yaagiide k'oppeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi, «Eesawey yiidi issi cuga oli ekkizaa gidikko attida cugay kessi ekkanaakko» gi qoppides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ፥ «ኤሳዌይ ዪዲ ኢሲ ጩጋ ኦሊ ኤኪዛ ጊዲኮ ኣቲዳ ጩጋይ ኬሲ ኤካናኮ» ጊ ቆፒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ “ኤሳዌይ ይድ እስ ጩጋ ኦልያባ ግድኮ፥ አትዳ ጩጋይ ከስ ኤካና” ግድ ቆፕስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, “Eesawey yidi issi cuga oliyaba gidiko, attida cugay kessi ekana” gidi qopis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ዔሳው መጥቶ በአንደኛው ላይ አደጋ ቢጥል፣ ሌላው ክፍል ሊያመልጥ ይችላል” ብሎ አስቦ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንንም ያደረገው “ዔሳው መጥቶ በድንገተኛ አደጋ የመጀመሪያውን ክፍል ቢያጠቃ፥ ሌላው ክፍል ሊያመልጥ ይችላል” ብሎ በማሰብ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኤሳው መፂኡ ነቲ ሓደ ኽፋል እንተጥቅዖ እቲ ዝተረፈ ኽፋል ይድሕን” ኢሉውን ሓሰበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤሳው ናብዚ ሓደ ጋንታ መጺኡ እንተ ወቕዖ፡ እቲ ዝተረፈ ጋንታ ይድሕን በለ። |