Genesis 32:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በለ፦ ኤሳው ናብ ሓደ ህዝቢ መጺኡ እንተ ስዒርዎ፡ እቲ ዝተረፈ ኻልእ ህዝቢ ኼምልጥ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም እን​ዲህ አለ፥ “ዔሳው መጥቶ አን​ዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀ​ረው ወገን ይድ​ናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለ። ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል።” ብሎም አሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ፥ “ኤሳይ ዪደ እት ጭታ ኦልያዋ ግዶፐ፥ አቴዳ ጩጉ ከስ አኮፐነ” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I, «Eesay yiide itti c'itaa oliyaawaa gidooppe, atteeda c'uguu kessi akkooppenne» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi, «Eesawey yiidi issi cuga oli ekkizaa gidikko attida cugay kessi ekkanaakko» gi qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ፥ «ኤሳዌይ ዪዲ ኢሲ ጩጋ ኦሊ ኤኪዛ ጊዲኮ ኣቲዳ ጩጋይ ኬሲ ኤካናኮ» ጊ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ “ኤሳዌይ ይድ እስ ጩጋ ኦልያባ ግድኮ፥ አትዳ ጩጋይ ከስ ኤካና” ግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, “Eesawey yidi issi cuga oliyaba gidiko, attida cugay kessi ekana” gidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ዔሳው መጥቶ በአንደኛው ላይ አደጋ ቢጥል፣ ሌላው ክፍል ሊያመልጥ ይችላል” ብሎ አስቦ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ያደረገው “ዔሳው መጥቶ በድንገተኛ አደጋ የመጀመሪያውን ክፍል ቢያጠቃ፥ ሌላው ክፍል ሊያመልጥ ይችላል” ብሎ በማሰብ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኤሳው መፂኡ ነቲ ሓደ ኽፋል እንተጥቅዖ እቲ ዝተረፈ ኽፋል ይድሕን” ኢሉውን ሓሰበ።
Amharic Tigrinya 2011 ኤሳው ናብዚ ሓደ ጋንታ መጺኡ እንተ ወቕዖ፡ እቲ ዝተረፈ ጋንታ ይድሕን በለ።