Genesis 32:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ያእቆብ ኣዝዩ ፈርሀን ተጨነቐን እሞ፡ ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰብኡትን ነተን መጓሰን ኣባጊዕን ነተን ኣግማልን ኣብ ክልተ መቐለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም እጅግ ፈራ፤ የሚያደርገውንም አጣ። ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች ላሞችንም፥ ግመሎችንም፥ በጎችንም ሁለት ወገን አድርጎ ከፈላቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም እጅግ ፈርቶ ተጨነቀ፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች መንጎችንም ላሞችንም ግመሎችንም በሁለት ወገን ከፈላቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም እጅግ ፈራ ተጨነቀም፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች፥ መንጎችን እና ከብቶችን ግመሎችንም፥ በሁለት ወገን ከፈላቸው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ያዪደ ባትባቴዳ፤ ባረናና ደእያ አሳ ላኡ ጭታን ሻኬዳ፤ ቃይ ባረ ዶርሳ፥ ዴሻ፥ ሚዛነ ጋሉዋ ላኡ ጭታን ሻኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi yayyiide batibateedda; barenana de'iyaa asaa laa"u c'itan shaakkeedda; k'ay bare dorssaa, deeshshaa, miizzaanne gaaluwaa laa"u c'itan shaakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey babbidi shoobbides; banara diza asaa 2 cugan cugan shaakkidi ba dorsaa, deyshaa, miizaanne gaamellaa 2 cugan cugan shaakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ባቢዲ ሾቢዴስ፤ ባናራ ዲዛ ኣሳ 2 ጩጋን ጩጋን ሻኪዲ ባ ዶርሳ፥ ዴይሻ፥ ሚዛኔ ጋሜላ 2 ጩጋን ጩጋን ሻኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ዳሮ ባብድ ባራ ደእያ አሳ ናምኡ ጩጋን ሻክስ። ባ ዶርሳ፥ ዴሻ፥ ሚዛነ ግማለታ ናምኡ ጩጋን ሻክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi daro babidi baara de7iya asa nam7u cugan shaakis. Ba dorsa, deesha, miizanne gimaleta nam7u cugan shaakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም በታላቅ ፍርሀትና ጭንቀት ተውጦ፣ አብረውት የነበሩትን ሰዎች ሁለት ቦታ ከፈላቸው፤ በጎቹን፣ ፍየሎቹን፣ ከብቶቹንና ግመሎቹን ሁለት ቦታ ከፈላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ ያዕቆብ እጅግ በመፍራት ተጨነቀ፤ አብረውት የነበሩትንም ሰዎች በሁለት ክፍል መደባቸው፤ እንዲሁም በጎቹን፥ ፍየሎቹን፥ ከብቶቹንና ግመሎቹን በሁለት በሁለት መደባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ያእቆብ የመና ፈርሐ፤ ተጨነቐውን። ምስኡ ንዝነበሩ ሰባትን ኣባጊዕን ኣጣልን ከፍትን ኣግማልን ኣብ ክልተ ኽፋል ከፈሎም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ያእቆብ ኣዝዩ ፈርሄ ተጨነቐውን። ምስኡ ንዝነብሩ ሰብን ጤለበጊዕን ኣሓን ኣግማልን ድማ ኣብ ክልተ ጋንታ መቐለ፡ |