Genesis 32:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ያእቆብ ኣዝዩ ፈርሀን ተጨነቐን እሞ፡ ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰብኡትን ነተን መጓሰን ኣባጊዕን ነተን ኣግማልን ኣብ ክልተ መቐለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም እጅግ ፈራ፤ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ው​ንም አጣ። ከእ​ር​ሱም ጋር ያሉ​ትን ሰዎች ላሞ​ች​ንም፥ ግመ​ሎ​ች​ንም፥ በጎ​ች​ንም ሁለት ወገን አድ​ርጎ ከፈ​ላ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም እጅግ ፈርቶ ተጨነቀ፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች መንጎችንም ላሞችንም ግመሎችንም በሁለት ወገን ከፈላቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም እጅግ ፈራ ተጨነቀም፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች፥ መንጎችን እና ከብቶችን ግመሎችንም፥ በሁለት ወገን ከፈላቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ ያዪደ ባትባቴዳ፤ ባረናና ደእያ አሳ ላኡ ጭታን ሻኬዳ፤ ቃይ ባረ ዶርሳ፥ ዴሻ፥ ሚዛነ ጋሉዋ ላኡ ጭታን ሻኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi yayyiide batibateedda; barenana de'iyaa asaa laa"u c'itan shaakkeedda; k'ay bare dorssaa, deeshshaa, miizzaanne gaaluwaa laa"u c'itan shaakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey babbidi shoobbides; banara diza asaa 2 cugan cugan shaakkidi ba dorsaa, deyshaa, miizaanne gaamellaa 2 cugan cugan shaakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ባቢዲ ሾቢዴስ፤ ባናራ ዲዛ ኣሳ 2 ጩጋን ጩጋን ሻኪዲ ባ ዶርሳ፥ ዴይሻ፥ ሚዛኔ ጋሜላ 2 ጩጋን ጩጋን ሻኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ ዳሮ ባብድ ባራ ደእያ አሳ ናምኡ ጩጋን ሻክስ። ባ ዶርሳ፥ ዴሻ፥ ሚዛነ ግማለታ ናምኡ ጩጋን ሻክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi daro babidi baara de7iya asa nam7u cugan shaakis. Ba dorsa, deesha, miizanne gimaleta nam7u cugan shaakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም በታላቅ ፍርሀትና ጭንቀት ተውጦ፣ አብረውት የነበሩትን ሰዎች ሁለት ቦታ ከፈላቸው፤ በጎቹን፣ ፍየሎቹን፣ ከብቶቹንና ግመሎቹን ሁለት ቦታ ከፈላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ጊዜ ያዕቆብ እጅግ በመፍራት ተጨነቀ፤ አብረውት የነበሩትንም ሰዎች በሁለት ክፍል መደባቸው፤ እንዲሁም በጎቹን፥ ፍየሎቹን፥ ከብቶቹንና ግመሎቹን በሁለት በሁለት መደባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ያእቆብ የመና ፈርሐ፤ ተጨነቐውን። ምስኡ ንዝነበሩ ሰባትን ኣባጊዕን ኣጣልን ከፍትን ኣግማልን ኣብ ክልተ ኽፋል ከፈሎም፤
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ያእቆብ ኣዝዩ ፈርሄ ተጨነቐውን። ምስኡ ንዝነብሩ ሰብን ጤለበጊዕን ኣሓን ኣግማልን ድማ ኣብ ክልተ ጋንታ መቐለ፡