Genesis 32:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ልኡኻት ድማ ናብ ያእቆብ ተመሊሶም፡ ናብ ኤሳው ሓውካ መጺእና፡ ንሱውን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡትን ኪቕበለካ መጺኡ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የላካቸው መልእክተኞችም ወደ ያዕቆብ ተመልሰው እንዲህ አሉት፥ “ወደ ወንድምህ ወደ ዔሳው ሄደን ነበር፤ እርሱም ደግሞ ሊቀበልህ ይመጣል፤ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች አሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መልእክተኞቹም ወደ ያዕቆብ ተመልሰው እንዲህ አሉት። ወደ ወንድምህ ወደ ዔሳው ሄደን ነበር፤ እርሱም ደግሞ ሊቀበልህ ይመጣል፥ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መልእክተኞቹም ወደ ያዕቆብ ተመልሰው እንዲህ አሉት፥ “ወደ ወንድምህ ወደ ዔሳው ሄደን ነበር፥ እርሱም ደግሞ ሊቀበልህ ይመጣል፥ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኪተቴዳዋንቱ ያቆባኮ ስሚደ አ፥ “ኑን ነ እሻ ኤሳኮ ቤዶ፤ ሀእ እ ቃይ ኔናና ጋከታናዉ ዬ፤ አናና ኦይዱ ጼቱ አሳይ ደኤ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kiitetteeddawanttu Yaak'oobakko simmiide Aa, «Nuuni ne ishaa Eesaakko beeddo; ha"i I k'ay neenana gaketanaw yee; aanana oyddu s'eetu Asay de'ee» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiitettidayti Yaaqoobekko simmidi izas, «Nuni ne isha Eesawekko bidos; ha7i izi qasse nenara gaagganaas yees; izarakka 400 asi dees» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪቴቲዳይቲ ያቆቤኮ ሲሚዲ ኢዛስ፥ «ኑኒ ኔ ኢሻ ኤሳዌኮ ቢዶስ፤ ሃኢ ኢዚ ቃሴ ኔናራ ጋጋናስ ዬስ፤ ኢዛራካ 400 ኣሲ ዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኪተትዳይሳት ያይቆባኮ ስሚድ፥ “ኑኒ ነ እሻ ኤሳዌኮ ብዳ። እካ ቃስ ኔራ ጋሄታናዉ ዬስ። እያራ ኦይዱ ፄቱ አሳይ ደኦሶና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiitetidaysati Yayqoobako simmidi, “Nuuni ne isha Eesaweko bida. Ika qassi neera gahetanaw yees. Iyara oyddu xeetu asay de7oosona” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተላኩትም ሰዎች ወደ ያዕቆብ ተመልሰው፣ “ወደ ወንድምህ ወደ ዔሳው ሄደን ነበር፤ እርሱም ሊቀበልህ በመምጣት ላይ ነው፤ አራት መቶ ሰዎችም አብረውት አሉ” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መልእክተኞቹም ወደ ያዕቆብ ተመልሰው መጡና “ወደ ወንድምህ ወደ ዔሳው ሄደን ነበር፤ እርሱም ከአንተ ጋር ለመገናኘት በመምጣት ላይ ነው፤ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች አሉ” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ልኡኻት ከዓ ናብ ያእቆብ ተመሊሶም “ናብ ሓውካ ኤሳው በፂሕና፤ ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብ ሒዙ ኽቕበለካ ይመፅእ ኣሎ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ልኡኻት ከኣ ናብ ያእቆብ ተመሊሶም ናብ ሓውካ ኤሳው በጻሕና፡ ንሱን ምስኡ ድማ ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኣይ ኪቃባበለካ ይመጽእ ኣሎ። በልዎ። |