Genesis 32:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከብትን ኣእዱግን፡ ኣባጊዕን ባሮትን ኣንስቲ ባሮትን ኣለዋኒ። ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ ምእንቲ ኽረክብ ድማ፡ እዚ ንጐይታይ ክነግሮ ለኣኽኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ላሞችንም፥ ግመሎችንም፥ አህዮችንም፥ በጎችንም፥ ወንዶች አገልጋዮችንም፥ ሴቶች አገልጋዮችንም አገኘሁ፤ አሁንም በፊትህ ሞገስን አገኝ ዘንድ ለጌታዬ ለዔሳው ለመንገር ላክሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ላሞችንም አህዮችንም በጎችን ወንዶች ባሪያዎችንም ሴቶች ባሪያዎችንም አገኘሁ፤ አሁንም በፊትህ ሞገስን አገኝ ዘንድ ለጌታዬ ለማስታወቅ ላክሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በሬዎች፥ አህዮች፥ በጎች፥ ወንድ አገልጋዮች፥ እና ሴት አገልጋዮችም አገኘሁ፥ በፊትህም ሞገስን አገኝ ዘንድ ለጌታዬ ለማሳወቅ ላኩብህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታዉ ሚዛይነ ሀሪ፥ ዶርሳይነ ዴሻይ፥ አቱማ ቆማቱነ ማጫ ቆማቱ ደኢኖ፤ ሀእ ታን ሀ ኪታ ታ ጎዳ ስንን ናሸታና ማላ ኪታድ” ያጌዳ’ ያግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taw miizzaynne harii, dorssaynne deeshshay, attuma k'oomatuunne mac'c'a k'oomatuu de'iino; ha"i taani ha kiitaa ta godaa sintsaan nashettana mala kiittaad» yaageedda› yaagite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taas miizi, harey, dorsi, deyshi, adde aylletinne macca aylleti deettes; ha7i tani ha kiitaa ta godaas kiittizay taas lo7o qoppana mala ga kiittadis› gides» gi kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታስ ሚዚ፥ ሃሬይ፥ ዶርሲ፥ ዴይሺ፥ ኣዴ ኣይሌቲኔ ማጫ ኣይሌቲ ዴቴስ፤ ሃኢ ታኒ ሃ ኪታ ታ ጎዳስ ኪቲዛይ ታስ ሎኦ ቆፓና ማላ ጋ ኪታዲስ› ጊዴስ» ጊ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታዉ ሚዝ፥ ሀረይ፥ ዶርስነ ዴሽ፥ አደ አይለትነ ማጫ አይለት ደኦሶና። ሀእ ታኒ ሀ ኪታ ታ ጎዳ ስንን ሳባ ደማንድናሻ ጋዳ ኪታስ ያግስ’ ያግተ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taw miizi, harey, dorsinne deeshi, adde aylletinne macca aylleti de7oosona. Ha7i taani ha kiita ta godaa sinthan saba demmandinasha gada kiittas yaagis’ yaagite” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከብቶች፣ አህዮች፣ የበግና የፍየል መንጎች እንደዚሁም የወንድና የሴት አገልጋዮች አሉኝ፤ አሁንም ይህን መልእክት ለጌታዬ መላኬ በጎ ፈቃድህን እንዳገኝ በማሰብ ነው።” ’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ አሁን ብዙ ከብቶች፥ አህዮች፥ በጎችና ፍየሎች እንዲሁም አሽከሮችና ገረዶች አሉኝ፤ ይህን መልእክት የላክሁብህ በአንተ ዘንድ ሞገስ አገኛለሁ በሚል ተስፋ ነው።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከፍትን ኣእዱግን ጤለ በጊዕን፥ ኣወዳትን ኣጓላትን ኣገልገልትን ኣለዉኒ። ሕዚ ድማ ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ ምእንቲ ኽረክብ፥ ንኣኻ ንጐይታይ ክነግሩኻ ልኡኻት ለኣኽኩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብዑርን ኣእዱግን ጤለበጊዕን ገላውን ኣግራድን ኣለውኒ። ኣብ ቅድሜኻ ሞጎስ ምእንቲ ኽረክብ ድማ፡ እዚ ንጐይታይ ኪነግር ለኣኽኩ። |