Genesis 32:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ፡ ንኣምላኽ ገጽ ንገጽ ስለ ዝረኣኹ፡ ህይወተይ ድማ ተዓቂባ፡ ነታ ስፍራ ጴንኤል ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ስፍራ ባረከው። ያዕቆብም፥ “እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፤ ሰውነቴም ዳነች” ሲል የዚያን ቦታ ስም “ራእየ እግዚአብሔር” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም። እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም Dኒኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ያዕቆብ፦ “እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሆኖም ሕይወቴ ተርፋለች” ሲል የዚያን ቦታ ስም “ጵኒኤል” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ያቆብ ሄ ሳኣ ጲንኤላ ጊደ ሱንዳ፤ አያዉ ጎፐ እ፥ “ታን ጾሳ ባዙዋን ጼላድ፤ ግዶፐነ ታን ፓጻ አታድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Yaak'oobi he sa'aa P'iini"eela giide suntseedda; ayaw gooppe I, «Taani S'oossaa bazzuwaan s'eellaad; gidooppenne taani pas'a ataad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Yaaqoobey he sohoza Phin7eele gi sunththides; ays giikko izi, «Tani Xoossaa ta ayfera be7ada hayqqontta attadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ያቆቤይ ሄ ሶሆዛ ጲንኤሌ ጊ ሱንዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ኢዚ፥ «ታኒ ጾሳ ታ ኣይፌራ ቤኣዳ ሃይቆንታ ኣታዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ያይቆብ፥ “ታኒ ፆሳ ሶምኦን በአስ ሽን ፓፃ ደአይስ” ያግድ፥ ሄ በሳ ጵንኤላ (ፆሳ ሶምኦ) ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Yayqoobi, “Taani Xoossa som7on be7as shin paxa de7ayis” yaagidi, he bessa Phin7eela (Xoossa som7o) gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ያዕቆብ፣ “እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ፊት ለፊት አይቼ እንኳ ሕይወቴ ተርፋለች” ሲል፣ የዚያን ቦታ ስም ጵኒኤል አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም “እኔ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይቼ እነሆ፥ በሕይወት እገኛለሁ” አለ። በዚህም ምክንያት ያንን ቦታ “ጵንኤል” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ከዓ ንእግዚኣብሄር ገፅ ንገፅ ሪአዮ ነፍሰይ ድሒና ተረፈት እንትብል፥ ነታ ቦታ “ጰኒኤል” ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ከኣ፡ ንኣምላኽ ገጽ ንገጽ ርእየዮ እየ እሞ ነፍሰይውን ድሒና ኢያ፡ ኢሉ ስም እታ ቦታ እቲኣ ጳኑኤል ኣውጽኣላ። |