Genesis 32:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ድማ ንኤሳው ሓዉ ቀዲሙ ናብ ምድሪ ሰዒር፡ ምድሪ ኤዶም ልኡኻት ሰደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም ወደ ወን​ድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም ሀገር በፊቱ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም አገር ከፊቱ መልእክተኞችን ላከ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ያዕቆብ ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም አገር ከፊቱ መልእክተኞችን ላከ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ ሰኢራ ግያ ሳኣን፥ ኤዶማ ቢታን ደእያ ባረ እሻ ኤሳኮ ኪታ ባረፐ ስንዉ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi Se'iira giyaa sa'aan, Eedooma biittan de'iyaa bare ishaa Eesaakko kiitaa bareppe sintsaw kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey Seyre geetettizason Eedoome biittan diza ba isha Eesawekko baappe sinththe kiita yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ሴይሬ ጌቴቲዛሶን ኤዶሜ ቢታን ዲዛ ባ ኢሻ ኤሳዌኮ ባፔ ሲን ኪታ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ ኤዶመ ቢታን ሳይረ ግያ በሳን ደእያ ባ እሻ ኤሳዌኮ ኪታ ባፐ ስን ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi Edoome biittan Sayre giya bessan de7iya ba isha Eesaweko kiita baape sinthe kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም በኤዶም አገር ሴይር በተባለው ምድር ወደሚኖረው ወንድሙ ወደ ዔሳው መልእክተኞችን አስቀድሞ ላከ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ያዕቆብ በኤዶም አገር ሤዒር ተብላ በምትጠራው ምድር ወደሚኖረው ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው መልእክተኞች አስቀድሞ ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ድማ፥ ኣብ ሃገር ኤዶምያስ ኣብ ምድሪ ሴይር ናብ ዝነብር ሓዉ ኤሳው ቀቅድሚኡ ልኡኻት ሰደደ።
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ድማ ናብ ኤሳው ሓው፡ ናብ ሃገር ስዒር ኣብ ምድሪ ኤዶም ቀቅድሚኡ ልኡኻት ሰደደ።