Genesis 32:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ ንኤሳው ሓዉ ቀዲሙ ናብ ምድሪ ሰዒር፡ ምድሪ ኤዶም ልኡኻት ሰደደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም ሀገር በፊቱ መልእክተኞችን ላከ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም አገር ከፊቱ መልእክተኞችን ላከ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ያዕቆብ ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም አገር ከፊቱ መልእክተኞችን ላከ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ሰኢራ ግያ ሳኣን፥ ኤዶማ ቢታን ደእያ ባረ እሻ ኤሳኮ ኪታ ባረፐ ስንዉ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi Se'iira giyaa sa'aan, Eedooma biittan de'iyaa bare ishaa Eesaakko kiitaa bareppe sintsaw kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey Seyre geetettizason Eedoome biittan diza ba isha Eesawekko baappe sinththe kiita yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ሴይሬ ጌቴቲዛሶን ኤዶሜ ቢታን ዲዛ ባ ኢሻ ኤሳዌኮ ባፔ ሲን ኪታ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ኤዶመ ቢታን ሳይረ ግያ በሳን ደእያ ባ እሻ ኤሳዌኮ ኪታ ባፐ ስን ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi Edoome biittan Sayre giya bessan de7iya ba isha Eesaweko kiita baape sinthe kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም በኤዶም አገር ሴይር በተባለው ምድር ወደሚኖረው ወንድሙ ወደ ዔሳው መልእክተኞችን አስቀድሞ ላከ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ያዕቆብ በኤዶም አገር ሤዒር ተብላ በምትጠራው ምድር ወደሚኖረው ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው መልእክተኞች አስቀድሞ ላከ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ፥ ኣብ ሃገር ኤዶምያስ ኣብ ምድሪ ሴይር ናብ ዝነብር ሓዉ ኤሳው ቀቅድሚኡ ልኡኻት ሰደደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ናብ ኤሳው ሓው፡ ናብ ሃገር ስዒር ኣብ ምድሪ ኤዶም ቀቅድሚኡ ልኡኻት ሰደደ። |