Genesis 32:23 — Compare Translations

10 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወሲዱ ድማ ነቲ ውሒዝ ሰደዶም፡ ዝነበሮ ድማ ሰደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወሰ​ዳ​ቸ​ውም፤ ወን​ዙ​ንም አሻ​ገ​ራ​ቸው፤ ገን​ዘ​ቡ​ንም ሁሉ አሻ​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወሰዳቸውም ወንዙንም አሻገራቸው፥ ከብቱንም ሁሉ አሻገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱን ወስዶ ወንዙን አሻገራቸው፥ ያለውን ሁሉ እንደዚሁ አሻገረ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ኤንታ ሻፋ ፕን ስሚድ ባዉ ደእያባ ኡባ ፕንድ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I enta shaafa pinthi simmidi baw de7iyaba ubbaa pinthidi yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወንዙን አሻግሮ ከሸኛቸው በኋላ፣ ጓዙን ሁሉ ሰደደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱን ካሻገረም በኋላ ያለውን ጓዝ ሁሉ አሻገረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ሩባ ምስ ኣሳገረን፥ ዘለዎ ዅሉ ጥሪት ከዓ ኣሳገረ።
Amharic Tigrinya 2011 ወሲዱ ርባ ኣሳገረን፡ ዘለዎ ዘበለ ኽኣ ኣሳገረ።