Genesis 32:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ለይቲ እቲኣ ተንሲኡ ድማ ክልተ ኣንስቱን ክልተ ኣገልገልቱን ዓሰርተው ሓደ ደቁን ሒዙ ብጐልጐል ያቦቅ ሐለፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ሌሊት ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ዕቁባቶቹን ዐሥራ አንዱንም ልጆቹን ይዞ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያች ሌሊትም ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ባሪያዎቹን አሥራ አንዱንም ልጆቹን ወስዶ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያች ሌሊትም ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ሴት አገልጋዮቹን፥ እና ዐሥራ አንዱን ልጆቹን ወስዶ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ቃማ ያቆብ ደንዲደ፥ ባረ ላኡ ማቻቱዋ፥ ባረ ላኡ ቆማቱዋነ ባረ ናና ታማነ እታቱዋ አኪደ፥ ያቦቃ ግያ ፕኑዋ ጋኬዳ፤ እ ኡንቱንታ ሻፋ ፕንዳ፤ ባረዉ ደእያዋ ኡባካ ፕንደ የዴዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi k'amma Yaak'oobi denddiide, bare laa"u machatuwaa, bare laa"u k'oomatuwaanne bare naanaa tammanne ittatuwaa akkiidde, Yaabook'a giyaa pinuwaa gakkeedda; I unttuntta shaafaa pintseedda; barew de'iyaawaa ubbaakka pintsiide yeddeedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars Yaaqoobey dendidi, ba nam7u machcheta, ba nam7u aylleta ba nayta tammanne issineta ekkidi Yaabooqe geetettiza shaafa gakkides; izi isttanne baas dizayta ubbaa pinththi yeddides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ያቆቤይ ዴንዲዲ፥ ባ ናምኡ ማቼታ፥ ባ ናምኡ ኣይሌታ ባ ናይታ ታማኔ ኢሲኔታ ኤኪዲ ያቦቄ ጌቴቲዛ ሻፋ ጋኪዴስ፤ ኢዚ ኢስታኔ ባስ ዲዛይታ ኡባ ፒን ዬዲዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቃማ ያይቆብ ደንድድ፥ ባ ናምኡ ማቸታ፥ ባ ናምኡ አይለታ፥ ባ ናይታ ታማነ እሶታ ኤክድ፥ ያቦቃ ሻፋ ፕንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He qamma Yayqoobi dendidi, ba nam7u macheta, ba nam7u aylleta, ba nayta tammanne issota ekidi, Yaaboqa shaafa pinnis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ሌሊት ያዕቆብ ተነሣ፤ ሁለቱን ሚስቶቹን እንዲሁም ሁለቱን ሴት አገልጋዮቹንና ዐሥራ አንድ ልጆቹን ይዞ በያቦቅ መልካ ተሻገረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ሌሊት ያዕቆብ ተነሣ ሁለቱን ሚስቶቹን፥ ሁለቱን ሴቶች አገልጋዮቹንና፥ ዐሥራ አንዱን ልጆቹን ይዞ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ለይቲ እቲኣ ኸዓ ያእቆብ ተሲኡ ኽልቲአን ኣንስቱን ክልቲአን ኣገልገልቱን ዓሰርተ ሓደ ደቁን ሒዙ ንሩባ ያቦቅ ተሳገረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ለይቲ እቲኣ ኸኣ ተንሲኡ ኻልቲኤን ኣንስቱን ክልቲኤን ግዙኡቱን ዓሰርተው ሓደ ደቁን ወሲዱ መሳገሪ ያቦቅ ተሳገረ። |