Genesis 32:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ባርያኻ ያእቆብ ብድሕሬና ኣሎ። ከመይሲ፡ በቲ ቅድመይ ዝኸይድ ህያብ ከህድኦ እየ፡ ብድሕሪኡ ድማ ገጹ ክርኢ እየ፤ ምናልባት ካባይ ክቕበል ይኽእል ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም በሉ፦ እነሆ አገ​ል​ጋ​ይህ ያዕ​ቆብ ከኋ​ላ​ችን ነው። በፊቴ በሚ​ሄ​ደው እጅ መንሻ እታ​ረ​ቀ​ዋ​ለሁ፤ ከዚ​ያም በኋላ ምና​ል​ባት ይራ​ራ​ል​ኛል፤ ፊቱ​ንም አያ​ለሁ ብሎ​አ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በሉት። እነሆ ባሪያህ ያዕቆብ ከኋላችን ነው። በፊቴ በሚሄደው እጅ መንሻ እታረቀዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ ምናልባት ይራራልኛል ፊቱንም አያለሁ ብሎአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘እንዲሁም ባርያህ ያዕቆብ ከኋላችን ነው’ እንድትሉት። እሱ ‘በፊቴ በሚሄደው እጅ መንሻ እታረቀዋለሁ፥ ከዚያም በኋላ ምናልባት ይቀበለኛል ፊቱንም አያለሁ’ ብሎ አስቧል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ነ ቆማ ያቆብ ኑፐ ጉየና ይደኤ’ ጌናን አጎፕተ” ያጌዳ። አያዉ ጎፐ እ፥ “ታን ታፐ ስንዉ እማናዉ ኪቴዳዋን አ ዶሽሳና፤ ኦን ኤሪ፥ ሄዋፐ ጉየ ታን አናና ጋከትያ ዎደ፥ እ ታና ሞክ አካነንቶነ” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Ne k'oomaa Yaak'oobi nuuppe guyyenna yide'ee› geenan aggoppite» yaageedda. Ayaw gooppe I, «Taani taappe sintsaw immanaw kiitteeddawaan Aa doshissana; ooni erii, hewaappe guyye taani aanana gaketiyaa wode, I taana mokki akkanenttonne» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Ne aylle Yaaqoobey nuuppe guyera yees› gontta aggofte» gides; izi hessaththo giday, «Tani taappe sinththe immanaas kiittidayssan iza hanqo doshisana; hessafe guye tani izara gaaggiza wode izi tana mokki ekkanaakko oonee erizay» gi qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ኔ ኣይሌ ያቆቤይ ኑፔ ጉዬራ ዬስ› ጎንታ ኣጎፍቴ» ጊዴስ፤ ኢዚ ሄሳ ጊዳይ፥ «ታኒ ታፔ ሲን ኢማናስ ኪቲዳይሳን ኢዛ ሃንቆ ዶሺሳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ኢዛራ ጋጊዛ ዎዴ ኢዚ ታና ሞኪ ኤካናኮ ኦኔ ኤሪዛይ» ጊ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ነ አይልያ ያይቆብ ኑፐ ጉየራ ዬስ’ ጎና አጎፍተ” ያግድ ኪትስ። እ፥ “ታኒ እማናዉ ስን የድዳይሳን እያ እርፅሳና። ኦን ኤር ሄሳፈ ጉየ፥ ታኒ እያራ ጋሄትያ ዎደ እ ታና ሞክ ኤካና” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Ne aylliya Yayqoobi nuupe guyera yees’ goonna aggofite” yaagidi kiittis. I, “Taani immanaw sinthe yeddidaysan iya irxisana. Ooni eri hessafe guye taani iyara gahetiya wode I tana moki ekana” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተለይም ‘አገልጋይህ ያዕቆብ ከኋላችን እየመጣ ነው’ ማለትን አትዘንጉ።” ይህንም ያዘዘው፣ “ዔሳው ከእኔ ጋር ከመገናኘቱ በፊት እጅ መንሻዬ አስቀድሞ ቢደርሰው ምናልባት ልቡ ይራራና በሰላም ይቀበለኛል” ብሎ ስላሰበ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘በተለይም አገልጋይህ ያዕቆብ ከበስተኋላ እየመጣ ነው’ ብላችሁ ንገሩት” አላቸው። ይህንንም ያለበት ምክንያት “እኔ ከመድረሴ በፊት በሚደርስለት ስጦታ ቊጣውን አበርድ ይሆናል፤ በኋላም በማገኘው ጊዜ በደስታ ይቀበለኛል” በሚል ሐሳብ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብፍላይ “ኣገልጋሊኻ ያእቆብ እንሆ ደድሕሬና ይመፅእ ኣሎ” ምባል ኣይትረስዑ። ያእቆብ “በዝ ቐቅድመይ ዝኸይድ ዘሎ ገፀ በረከት ከዝሕሎ እየ፤ ድሕሪኡ ኸዓ ገፁ እርኢ፤ ምናልባሽ ብፅቡቕ ይቕበለኒ ይኸውን” ኢሉ ሓሰበ።
Amharic Tigrinya 2011 ግልያኻ ያእቆብ ድማ በዚ ቐቅድመይ ዚኸይድ ዘሎ ገጽ በረኸት ከዝሕሎ እየ። ድሕሪኡ ኸኣ ገጹ እርኢ ምናልባሽ ብጽቡቕ እንተ ተቐበለኒ ኢሉ፡ እንሆ ደድሕሬና ኣሎ፡ በሉ።