Genesis 32:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ምስ ረኣዮም፡ እዚ ሰራዊት ኣምላኽ እዩ። ነታ ቦታ ድማ መሃናይም ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም በአያቸው ጊዜ፥ “እነዚህ የእግዚአብሔር ሠራዊት ናቸው” አለ፤ የዚያንም ስፍራ ስም “ተዓይን” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ባያቸው ጊዜ። እነዚህ የእግዚአብሔር ሠራዊት ናቸው አለ፤ የዚያንም ስፍራ ስም መሃናይም ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ባያቸው ጊዜ፥ “እነዚህ የእግዚአብሔር ሠራዊት ናቸው!” አለ። የዚያንም ስፍራ ስም ማሃናይም ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ኡንቱንታ በኤዳ ዎደ፥ “ሀዌ ጾሳይ አቅያ ሳኣ” ያጊደ፥ ሄ ሳኣ ማህናይማ ጊደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi unttuntta be'eedda wode, «Hawe S'oossay ak'iyaa sa'aa» yaagiide, he sa'aa Maahinayma giide suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey istta be7idi, «Hayssi Xoossi aqizaso» gishe he sohoza Mahanayme gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ኢስታ ቤኢዲ፥ «ሃይሲ ጾሲ ኣቂዛሶ» ጊሼ ሄ ሶሆዛ ማሃናይሜ ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ኤንታ በእዳ ዎደ “ሀይሳቲ ፆሳ ኦላንቾታ” ያግድ፥ ሄ በሳ ማሀናይማ (ናምኡ ጉታ) ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi enta be7ida wode “Haysati Xoossa olanchota” yaagidi, he bessa Mahanayma (Nam7u guta) gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባያቸውም ጊዜ፣ “ይህ የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰፈር ነው” አለ፤ የዚያንም ቦታ ስም መሃናይም አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባያቸውም ጊዜ “እግዚአብሔር ከሠራዊቱ ጋር የሚሠፍርበት ቦታ ነው” አለ፤ ስለዚህ ያንን ቦታ ማሕናይም ብሎ ጠራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ምስ ረአዮም “እዙይ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ” በለ። ነታ ቦታ እቲኣ ኸዓ “መሃናይም” ኢሉ ሰመያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ምስ ረኣዮም ድማ፡ እዚ ጭፍራ ኣምላኽ እዩ፡ በለ። ነታ ቦታ ኽኣ መሃናይም ኣውጽኣላ። |