Genesis 32:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ በል፦ ናይ ባርያኻ ያእቆብ እዮም። ናብ ጎይታይ ኤሳው ዝተላእከ ህያብ እዩ፡ እንሆ ድማ ብድሕሬና ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጊዜ አንተ፦ ‘ለጌታዬ ለዔሳው እጅ መንሻ የላከው የአገልጋይህ የያዕቆብ ነው፤ እርሱም ደግሞ እነሆ ከኋላችን ተከትሎናል’ በለው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ አንተ። ለጌታዬ ለዔሳው እጅ መንሻ የሰደደው የባሪያህ የያዕቆብ ነው፤ እርሱም ደግሞ እነሆ ከኋላችን ነው በለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ አንተ፦ ‘ለጌታዬ ለዔሳው እጅ መንሻ የላከው የባርያህ የያዕቆብ ነው፥ እርሱም ደግሞ እነሆ ከኋላችን ነው’ በለው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን አዉ፥ ‘ሀዋንቱ ነ ቆማ ያቆባዋ፤ ኡንቱንቱ ታ ጎዳ ኤሳዉ እማናዉ የዴዳዋንታ፤ ቃይ እካ ኑፐ ጉየና ይደኤ’ ያጋ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | neeni aw, ‹Hawanttu ne k'oomaa Yaak'oobawaa; unttunttu ta godaa Eesaw immanaw yeddeeddawantta; k'ay ikka nuuppe guyyenna yide'ee› yaaga» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Neni izas hayti ne aylle Yaaqoobessa; izi hayta yeddidaykka ta godaa Eesawes immanaassa; qasse izikka nuuppe guyera yees› ga» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ኔኒ ኢዛስ ሃይቲ ኔ ኣይሌ ያቆቤሳ፤ ኢዚ ሃይታ ዬዲዳይካ ታ ጎዳ ኤሳዌስ ኢማናሳ፤ ቃሴ ኢዚካ ኑፔ ጉዬራ ዬስ› ጋ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ እያኮ፥ ‘ሀይሳቲ ነ አይልያ ያይቆባሳ፥ እ ታ ጎዳ ኤሳዌስ እማናዉ የድዳይሳታ። እካ ኑፐ ጉየራ ዬስ’ ያጋ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ne iyako, ‘Haysati ne aylliya Yayqoobasa, I ta godaa Eesawes immanaw yeddidaysata. Ika nuupe guyera yees’ yaaga” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘የአገልጋይህ የያዕቆብ ናቸው፤ ለጌታዬ ለዔሳው እጅ መንሻ የሰደዳቸው ናቸው፤ እርሱም ከበስተ ኋላችን እየመጣ ነው’ ብለህ ንገረው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘እነዚህ ከብቶች የአገልጋይህ የያዕቆብ ናቸው፤ እርሱ እነዚህን የላከው ለጌታዬ ለዔሳው ስጦታ የሚሆን ነው፤ እነሆ ያዕቆብ ከኋላችን ነው’ ብላችሁ ንገሩት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ንጐይታይ ኤሳው ገፀ በረከት ዝሰደደን ናይ ኣገልጋሊኻ ያእቆብ እየን፤ ንሱ ድማ እንሆ ደድሕሬና ይመፅእ ኣሎ’ በሎ” ኢሉ ኣዘዞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ግልያኻ ያእቆብ ንጐይታይ ኤሳው ገጽ በረኸት ዝሰደደን እየን፡ ንሱ ድማ እንሆ፡ ብድሕሬና ኣሎ በሎ፡ ኢሉ አዘዞ። |