Genesis 32:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም መራሕቲ ኣዚዙ ድማ ከምዚ በሎም፦ ኤሳው ሓወይ ምስ ተራኸበኩምን ምስ ሓተተኩምን፥ ንስኻትኩም ናይ መን ኢኹም፧ ናበይከ ትኸይድ ኣለኻ? እዚ ኸኣ ኣብ ቅድሜኻ ናይ መን እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የፊ​ተ​ኛ​ው​ንም እን​ዲህ ብሎ አዘ​ዘው፥ “ወን​ድሜ ዔሳው ያገ​ኘህ እንደ ሆነ፦ ‘አንተ የማን ነህ? ወዴ​ትስ ትሄ​ዳ​ለሀ? በፊ​ትህ ያለው ይህስ መንጋ የማን ነው?’ ብሎ የጠ​የ​ቀ​ህም እን​ደ​ሆነ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፊተኛውንም እንዲህ ብሎ አዘዘው። ወንድሜ ዔሳው ያገኘህ እንደሆነ። አንተ የማን ነህ? ወዴትስ ትሄዳለህ? በፊትህ ያለው ይህስ የማን ነው? ብሎ የጠየቀህም እንደ ሆነ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፊተኛውንም እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ “ወንድሜ ዔሳው ያገኘህ እንደሆነ፥ ‘አንተ የማን ነህ? ወዴትስ ትሄዳለህ? በፊትህ ያለው ይህስ የማን ነው?’ ብሎ የጠየቀህም እንደሆነ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስንን ካለያዋ፥ “ታ እሻይ ኤሳይ ኔናና ጋከቲደ ኔና፥ ‘ኔን ኦሴ? ኔን ሀቃ ባይ? ነ ስንን ደእያ መህያ ኡባይ ኦሴ?’ ያጊደ ኦችያዋ ግዶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sintsan kaaletsiyaawaa, «Ta ishay Eesay neenana gaketiide neena, ‹Neeni oossee? Neeni hak'a bay? Ne sintsan de'iyaa mehiyaa ubbay oossee?› yaagiide oochchiyaawaa gidooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe sinththan bizayssa, «Ta isha Eesawey nenara gaaggidi nena, ‹Ne oonee? Awa bay? Ne sinththan diza mehey wuri oonassee?› gi oychchizaa gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ሲንን ቢዛይሳ፥ «ታ ኢሻ ኤሳዌይ ኔናራ ጋጊዲ ኔና፥ ‹ኔ ኦኔ? ኣዋ ባይ? ኔ ሲንን ዲዛ ሜሄይ ዉሪ ኦናሴ?› ጊ ኦይቺዛ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስንን ካለይሳ፥ “ታ እሻይ ኤሳዌይ ኔራ ጋሄትድ፥ ‘ኔኒ ኦደሴ? ኔኒ አዉ ባይ? ነ ስንን ደእያ መሄ ኡባይ ኦደባዬ?’ ያግድ ኦይችኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sinthan kaaletheysa, “Ta ishay Eesawey neera gahetidi, ‘Neeni oodesee? Neeni aw bay? Ne sinthan de7iya mehe ubbay oodebayee?’ yaagidi oychiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀድሞ የሚሄደውንም እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “ዔሳው አግኝቶህ፣ ‘የማን ነህ? ወዴትስ ትሄዳለህ? የምትነዳውስ ይህ ሁሉ ከብት የማን ነው?’ ብሎ ቢጠይቅህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የመጀመሪያዎቹንም እረኞች እንዲህ በማለት አዘዛቸው፤ “ወንድሜ ዔሳው በመንገድ አግኝቶ ‘የማን ሰዎች ናችሁ? ወዴትስ ትሄዳላችሁ? እነዚህ የምትነዱአቸው ከብቶች የማን ናቸው?’ ብሎ የጠየቃችሁ እንደ ሆነ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ቐዳማይ፥ “ሓወይ ኤሳው ምስ ረኸበካ እሞ፥ ‘ናይ መን ኢኻ? ናበይከ ትኸይድ ኣለኻ? እዘን ቀቅድሜኻ ዘለዋኸ፥ ናይ መን እየን?’ ኢሉ እንተ ጠየቐካ፥
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ቐዳማይ፡ ሓወይ ኤሳው ምስ ተጓነፈካ እሞ፡ ናይ መን ኢኻ ነበይከ ትኸይድ ኣሎኻ፡ እዘን ቀቅድሜኻ ዘለዋኻ ናይ መን እየን፡ ኢሉ እንተ ሓተተካ፡