Genesis 32:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ መጓሰ ድማ በበይኑ ኣብ ኢድ ባሮቱ ሃቦም። ንገላውኡ ድማ፡ ኣብ ቅድመይ ወጺእኩም ኣብ መንጎ መጓሰን መጓሰን ቦታ ግበሩ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንጎቹንም ለየብቻ ከፍሎ ለብላቴኖቹ ሰጣቸው፤ ብላቴኖቹንም፥ “በፊቴ እለፉ፤ መንጋውን ከመንጋው አርቁ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንጎቹን በየወገኑ ከፍሎ በባሪያዎቹ እጅ አደረጋቸው፤ ባሪያዎቹንም። በፊቴ እለፉ መንጋውንና መንጋውንም አራርቁት አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህንም መንጎቹ በየወገኑ ከፍሎ በአገልጋዮቹ እጅ አደረጋቸው፥ አገልጋዮቹንም፦ “ከእኔ ቀድማችሁ ሂዱ፥ በመንጋው እና መንጋው መካከልም እርቀት አኑሩ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንታ ዉድያን ዉድያን ሻክ፥ ባረ ቆማቱዋ ኩሽያን ዎደ፥ ባረ ቆማቱዋ፥ “ታፐ ስንዉ ቢደ፥ ዉድያ ዉድያፐ ሃኩዋን ሃኩዋን ላግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawantta wudiyaan wudiyaan shaakki, bare k'oomatuwaa kushiyaan wotsiide, bare k'oomatuwaa, «Taappe sintsaw biide, wudiyaa wudiyaappe haakuwaan haakuwaan laaggite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heyta istti wuden wuden shaakki shaakki ba aylleta kushen woththidi aylletas, «Taappe sinththati biite; wudeza issaa issaafe haassi haassi laaggite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይታ ዉዴን ዉዴን ሻኪ ሻኪ ባ ኣይሌታ ኩሼን ዎዲ ኣይሌታስ፥ «ታፔ ሲንቲ ቢቴ፤ ዉዴዛ ኢሳ ኢሳፌ ሃሲ ሃሲ ላጊቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳታ ዉደን ዉደን ሻክድ ባ አይለታስ እምድ፥ “ታፐ ስን ብድ ዉድያ ዉድያፐ ሃሆን ሃሆን ላግተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessata wuden wuden shaakidi ba aylletas immidi, “Taape sinthe bidi wudiya wudiyape haahon haahon laaggite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህንም በየመንጋው ለይቶ፣ የሚነዷቸውን ጠባቂዎች መደበላቸው፤ ጠባቂዎቹንም፣ “እናንተ ቀድማችሁኝ ሂዱ፣ መንጋዎቹንም አራርቃችሁ ንዷቸው” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህንም በየመንጋው ከፈለና ለእያንዳንዳቸው እረኞች መደበላቸው፤ እረኞቹንም “ከእኔ ቀድማችሁ ሂዱ፤ በየመንጋው መካከል ርቀት እንዲኖር አድርጋችሁ፥ በመከታተል ሂዱ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዚኣተን በብመጓሰአን ከፋፊሉ ንኣገልገልቱ ሃቦም። “መጓሰ ካብ መጓሰ ኣረሓሒቕኩም ከዓ ቐቅድመይ ሕለፉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣተን በብመጋርያኤን ከፋፊሉ ኣብ ኢድ ግዙኣቱ ሀቦም። ንግዙኣቱ ኸኣ፡ መጋርያ ኣረሓሒቖም ቀቅድመይ ሓለፉ በሎም። |