Genesis 32:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ድማ፡ ብሓቂ ጽቡቕ ክገብረልኩም እየ፡ ንዘርእኹም ድማ ከም ሑጻ ባሕሪ ብሰሪ ብዙሓት ክቑጸር ዘይክእል ክገብሮም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም፦ ‘በርግጥ መልካም አደርግልሃለሁ፥ ዘርህንም ከብዛቱ የተነሣ እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ ብለህ ነበር።’ ” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም። በእርግጥ መልካም አደርግልሃለሁ፥ ዘርህንም ከብዛቱ የተነሣ እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ ብለህ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፦ ‘በእርግጥ መልካም አደርግልሃለሁ፥ ዘርህንም ከብዛቱ የተነሣ እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ’ ብለህ ነበር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ታና፥ ‘ታን ነዉ ቱሙ ሎኦባ ኦና፤ ታን ነ ዘረነ ፓይዳናዉ ዳንዳየተና አባ ሻፍያ ኬሻ ኦና’ ጌዳዋ ቆፓ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni taana, ‹Taani new tumu lo"obaa ootsana; taani ne zeretsaanne paydanaw danddayettenna abbaa shafiyaa keeshshaa ootsana› geeddawaa k'oppa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin neni tana, ‹Tani nees tumu lo7o ooththana; tani ne zereththay taybettanaas dandayettontta abba shaamintta mala ooththana› gidayssa qoppa» gi woossides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔኒ ታና፥ ‹ታኒ ኔስ ቱሙ ሎኦ ኦና፤ ታኒ ኔ ዜሬይ ታይቤታናስ ዳንዳዬቶንታ ኣባ ሻሚንታ ማላ ኦና› ጊዳይሳ ቆፓ» ጊ ዎሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኔኒ ታና፥ ‘ታኒ ነዉ ቱማ ሎኦባ ኦና። ታኒ ነ ሼሻ ታይባናዉ ዳንዳኤቶና አባ ሻፈዳ ኦና’ ግዳይሳ ቆፓ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeni tana, ‘Taani new tuma lo77oba oothana. Taani ne sheesha taybanaw danda7etona abba shafeda oothana’ gidaysa qopa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን፣ አንተ ራስህ፣ ‘አበለጽግሃለሁ፤ ዘርህንም ሊቈጠር እንደማይቻል እንደ ባሕር አሸዋ አበዛዋለሁ’ ብለኸኛል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘መልካም ነገር አደርጋለሁ፤ ዘርህንም ሊቈጠር እንደማይቻል እንደ ባሕር ዳር አሸዋ አበዛልሃለሁ’ ያልከውን አስታውስ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ብዙሕ ፅቡቕ ክገብረልካ እየ፤ ንዘርእኻውን ምብዛሑ ኽቝፀር ከም ዘይከኣል፥ ከም ሑፃ ባሕሪ ኽገብሮ እየ’ ኢልካ ኔርካ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ፡ ብዙሕ ጽቡቕ ክገብረልካ እየ፡ ንዘርእኻውን ካብ ብዙሕ እተላዕለ ኪቖጸር ዘይከኣል ከም ሑጻ ባሕሪ ኽገብሮ እየ፡ ኢልካ ኣሎኻ። |