Genesis 32:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ድማ፡ ብሓቂ ጽቡቕ ክገብረልኩም እየ፡ ንዘርእኹም ድማ ከም ሑጻ ባሕሪ ብሰሪ ብዙሓት ክቑጸር ዘይክእል ክገብሮም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም፦ ‘በር​ግጥ መል​ካም አደ​ር​ግ​ል​ሃ​ለሁ፥ ዘር​ህ​ንም ከብ​ዛቱ የተ​ነሣ እን​ደ​ማ​ይ​ቈ​ጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደ​ር​ጋ​ለሁ ብለህ ነበር።’ ”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም። በእርግጥ መልካም አደርግልሃለሁ፥ ዘርህንም ከብዛቱ የተነሣ እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ ብለህ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም፦ ‘በእርግጥ መልካም አደርግልሃለሁ፥ ዘርህንም ከብዛቱ የተነሣ እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ’ ብለህ ነበር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኔን ታና፥ ‘ታን ነዉ ቱሙ ሎኦባ ኦና፤ ታን ነ ዘረነ ፓይዳናዉ ዳንዳየተና አባ ሻፍያ ኬሻ ኦና’ ጌዳዋ ቆፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin neeni taana, ‹Taani new tumu lo"obaa ootsana; taani ne zeretsaanne paydanaw danddayettenna abbaa shafiyaa keeshshaa ootsana› geeddawaa k'oppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin neni tana, ‹Tani nees tumu lo7o ooththana; tani ne zereththay taybettanaas dandayettontta abba shaamintta mala ooththana› gidayssa qoppa» gi woossides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኔኒ ታና፥ ‹ታኒ ኔስ ቱሙ ሎኦ ኦና፤ ታኒ ኔ ዜሬይ ታይቤታናስ ዳንዳዬቶንታ ኣባ ሻሚንታ ማላ ኦና› ጊዳይሳ ቆፓ» ጊ ዎሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኔኒ ታና፥ ‘ታኒ ነዉ ቱማ ሎኦባ ኦና። ታኒ ነ ሼሻ ታይባናዉ ዳንዳኤቶና አባ ሻፈዳ ኦና’ ግዳይሳ ቆፓ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin neeni tana, ‘Taani new tuma lo77oba oothana. Taani ne sheesha taybanaw danda7etona abba shafeda oothana’ gidaysa qopa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን፣ አንተ ራስህ፣ ‘አበለጽግሃለሁ፤ ዘርህንም ሊቈጠር እንደማይቻል እንደ ባሕር አሸዋ አበዛዋለሁ’ ብለኸኛል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘መልካም ነገር አደርጋለሁ፤ ዘርህንም ሊቈጠር እንደማይቻል እንደ ባሕር ዳር አሸዋ አበዛልሃለሁ’ ያልከውን አስታውስ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ብዙሕ ፅቡቕ ክገብረልካ እየ፤ ንዘርእኻውን ምብዛሑ ኽቝፀር ከም ዘይከኣል፥ ከም ሑፃ ባሕሪ ኽገብሮ እየ’ ኢልካ ኔርካ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ድማ፡ ብዙሕ ጽቡቕ ክገብረልካ እየ፡ ንዘርእኻውን ካብ ብዙሕ እተላዕለ ኪቖጸር ዘይከኣል ከም ሑጻ ባሕሪ ኽገብሮ እየ፡ ኢልካ ኣሎኻ።