Genesis 31:53 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ኣብርሃምን ኣምላኽ ናሆርን፡ ኣምላኽ ኣቦኦምን ኣብ መንጎና ይፈርድ። ያእቆብ ድማ ብፍርሃት ኣቦኡ ይስሃቅ መሓለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም ወደ እኔ ብታልፍ የአብርሃም አምላክ የናኮርም አምላክ በእኛ መካከል ይፍረድ።” ያዕቆብም በአባቱ በይስሐቅ አምላክ ማለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአብርሃም አምላክ የናኮርም አምላክ የአባታቸውም አምላክ በእኛ መካከል ይፍረድ። ያዕቆብም በአባቱ በይስሐቅ ፍርሃት ማለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአብርሃም አምላክ የናኮርም አምላክ፥ የአባታቸውም አምላክ፥ በእኛ መካከል ይፍረድ።” ያዕቆብም በአባቱ በይስሐቅ ፍርሃት ማለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሃመ ጾሳይ፥ ናኮራ ጾሳይ፥ ኡንቱንቱ አዉዋ ጾሳይ፥ ኑ ግዱዋን እ ፕርዶ” ያጌዳ። ያቆብ ባረ አዉ ይሳቅ ያዬዳዋ ሱንን ጫቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abrahaame S'oossay, Naakoora S'oossay, unttunttu aawuwaa S'oossay, nu gidduwaan I pirddo» yaageedda. Yaak'oobi bare aawuu Yisaak'i Yayyeeddawaa suntsaan c'aak'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaame Xoossi, Naakoore Xoossi, istta aawa Xoossi, izi nu giddon pirdo» gides. Yaaqoobey ba aawa Yisaaqi goynnida Xoossa sunththan caaqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሃሜ ጾሲ፥ ናኮሬ ጾሲ፥ ኢስታ ኣዋ ጾሲ፥ ኢዚ ኑ ጊዶን ፒርዶ» ጊዴስ። ያቆቤይ ባ ኣዋ ዪሳቂ ጎይኒዳ ጾሳ ሱንን ጫቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመ ፆሳይ፥ ናኮራ ፆሳይ፥ ኤንታ አዋ ፆሳይ፥ ኑ ግዶን ፕርዶ” ያግስ። ያይቆብ ባ አዋ ይሳቃ ፆሳ ሱንን ጫቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaame Xoossay, Nakoora Xoossay, enta aawa Xoossay, nu giddon pirdo” yaagis. Yayqoobi ba aawa Yisaaqa Xoossa sunthan caaqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአብርሃም አምላክ፣ የናኮር አምላክ፣ የአባታቸውም አምላክ (ኤሎሂም) በመካከላችን ይፍረድብን”። ስለዚህ ያዕቆብ በአባቱ በይስሐቅ ፍርሀት ማለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንን ሳናደርግ ብንቀር ግን ከአብርሃም አምላክ፥ ከናኮር አምላክና ከአባታቸውም አምላክ ቅጣት ይድረስብን።” ከዚህ በኋላ ያዕቆብ አባቱ ይስሐቅ በሚያመልከው አምላክ ስም ይህን ቃል ለመጠበቅ ማለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽ ኣብርሃምን ኣምላኽ ናኮርን፥ ኣምላኽ ኣቦኣቶምን፥ ኣብ መንጎና ይፍረድ” በሎ። ያእቆብ ድማ በቲ ብፍርሓት ኣቦኡ ይስሓቅ መሓለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ኣብርሃምን ኣምላኽ ናሆርን፡ ኣምላኽ ኣብርሃምን ናሆርን፡ ኣምላኽ ኣቦኦም፡ ኣብ መንጎና ይፍረድ። ያእቆብ ድማ በቲ ፍርሃት ኣቡኡ ይስሃቅ መሐለ። |