Genesis 31:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ኣቦይን ኣምላኽ ኣብርሃምን ፍርሃት ይስሃቅን ምሳይ እንተ ዘይህሉ ነይሩ፡ ባዶ ምሰደድካኒ። እግዚኣብሄር ሕሰመይን ጻዕሪ ኣእዳወይን ርእዩ ትማሊ ምሸት ገሲሑካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአባቴ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ፍርሀት ከእኔ ጋር ባይሆንስ ዛሬ ባዶ እጄን በሰደድኸኝ ነበር፤ እግዚአብሔር መዋረዴንና የእጆችን ድካም አየ፤ ትናንትም ገሠጸህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአባቴ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ፍርሃት ከእኔ ጋር ባይሆንስ ዛሬ ባዶ እጄን በሰደድኸኝ ነበር፤ እግዚአብሔር መከራዬንና የእጆቼን ድካም አየ፥ ትናንትም ገሠጸህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአባቴ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ፍርሃት፥ ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ፥ ዛሬ ባዶ እጄን በሰደድኸኝ ነበር፥ እግዚአብሔር መከራዬንና የእጆቼን ልፋት አየ፥ ትናንትና ሌሊትም ገሠጸህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አዉዋ ጾሳይ፥ አብራሃመ ጾሳይ፥ ይሳቅ ያዬዳዌ ታናና ግድቤናዋ ግድንቶ፥ ስ ባይናን ኔን ታና መላ ኩሸ ከሳ የዳዳ፤ ሽን ጾሳይ ታ ቱጋነ ታ ኩሽያ ኦሱዋ በኢደ፥ ዝኖ ቃማ ኔና ሴሬዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta aawuwaa S'oossay, Abrahaame S'oossay, Yisaak'i yayyeeddawe taananna gidibeennawaa gidintto, sid'e baynnan neeni taana mela kushe kessa yeddaadda; shin S'oossay ta tuggaanne ta kushiyaa oosuwaa be'iide, zino k'amma neena seereedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta aawati Abrahaameynne Yisaaqi goynnida Xoossi tanara gidonttaakko ne tana mela kushe kessa yeddanakoshin Xoossi ta waayenne ta daabura be7idi qamma omars nena hanqides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣዋቲ ኣብራሃሜይኔ ዪሳቂ ጎይኒዳ ጾሲ ታናራ ጊዶንታኮ ኔ ታና ሜላ ኩሼ ኬሳ ዬዳናኮሺን ጾሲ ታ ዋዬኔ ታ ዳቡራ ቤኢዲ ቃማ ኦማርስ ኔና ሃንቂዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አዋ ፆሳይ፥ አብራሃመ ፆሳይ፥ ይሳቃ ፆሳይ ታራ ግዶናባ ግድያኮ፥ ስይ ባይና ኔኒ ታና መላ ኩሸ ከሳ የዳዳሳ። ሽን ፆሳይ ታ መቱዋነ ታ ዳቡርሳ በእድ ዝነ ቃማ ነና ሀንቅስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta aawa Xoossay, Abrahaame Xoossay, Yisaaqi Xoossay taara gidonaba gidiyako, sidhey bayna neeni tana mela kushe kessa yeddadasa. Shin Xoossay ta metuwanne ta daabursa be7idi zine qamma nena hanqis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአባቴ አምላክ (ኤሎሂም) ፣ የአብርሃም አምላክ (ኤሎሂም) ፣ የይስሐቅም ፍርሀት ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ ባዶ እጄን ሰድደኸኝ ነበር፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ግን መከራዬን አይቶ፣ ልፋቴን ተመልክቶ ትናንት ሌሊት ገሠጸህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባቴ ይስሐቅ የሚያመልከው የአብርሃም አምላክ ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ ባዶ እጄን በሰደድከኝ ነበር፤ ነገር ግን እግዚአብሔር መከራዬንና ልፋቴን አይቶ ባለፈው ሌሊት ገሥጾሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ኣቦይ፥ ናይ ኣብርሃም ኣምላኽ፥ እቲ ይስሓቅ ዝፈርሖ ኣምላኽ ምሳይ እንተ ዘይህሉስ፥ ብርግፅ ሕዚ ጥራሕ ኢደይ ምሰደድካኒ ኔርካ። እግዚኣብሄር ግና እቲ መከራይን ፃዕረይን ሪኡ ትማሊ ለይቲ ገሰፀካ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ኣቦይ፡ እቲ ይስሃቅ ዘፈርሆ ኣምላኽ ኣብርሃም፡ ምሳይ ኣንተ ዝይህሉስ፡ ብርግጽ ሕጂ ጥራይ ኢደይ ምሰደድካኒ ኔርካ። እግዚኣብሄር ግና እቲ መከራይን ድኻም ኢደይን ራዩ፡ ትማሊ ለይቲ ገንሓካ። |