Genesis 31:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣብ ቤትካ ዕስራ ዓመት ጸኒሐ። ንኽልተ ኣዋልድኪ ዓሰርተ ኣርባዕተ ዓመት፡ ንጥሪትኪ ድማ ሽዱሽተ ዓመት ኣገልጊለኪ፤ ደሞዘይ ድማ ዓሰርተ ሳዕ ቀይርካዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ንተ ቤት የተ​ገ​ዛ​ሁ​ልህ ዛሬ ሃያ አንድ ዓመት ነው፤ ዐሥራ አራት ዓመት ስለ ሁለቱ ሴቶች ልጆ​ችህ፥ ሰባት ዓመት ስለ በጎ​ችህ ተገ​ዛ​ሁ​ልህ፤ ደመ​ወ​ዜ​ንም ዐሥር ጊዜ ለዋ​ወ​ጥ​ኸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁ በአንተ ቤት ሀያ ዓመት ነበርሁ አሥራ አራት ዓመት ስለ ሁለቱ ሴቶች ልጆችህ፥ ስድስት ዓመትም ስለ በጎችህ ተገዛሁልህ፤ ደመወዜንም አሥር ጊዜ ለዋወጥኸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህን ሃያ ዓመታት በአንተ ቤት ነበርሁ፥ ዐሥራ አራት ዓመት ስለ ሁለቱ ሴቶች ልጆችህ፥ ስድስት ዓመትም ስለ በጎችህ ተገዛሁልህ፥ ደመወዜንም ዐሥር ጊዜ ለዋወጥኸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሀዋዳን ነ ሶን ላታሙ ላይ ደኣድ፤ ታማነ ኦይዱ ላይ ነ ላኡ ማጫ ናና ድራዉነ ኡሱፑን ላይ ነ ዉድያ ድራዉ ነዉ ኦደ ደኣድ፤ ሽን ኔን ታ ድርጉዋ ታሙ ገደ ላማዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hawaadan ne soon laatamu laytsaa de'aad; tammanne oyddu laytsaa ne laa"u mac'c'a naanaa dirawunne usuppun laytsaa ne wudiyaa diraw new ootsaadde de'aad; shin neeni ta dirgguwaa tammu gede laammaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani hayssaththo ne soon nam7u tammu layth de7adis; ne macca naa nam7ata gishshas 14 layth, attida usuppun layth ne immida meheta gishshas nees ooththashe de7adis; gido attiin neni ta damoza tammuto laamma laamma yeggadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሃይሳ ኔ ሶን ናምኡ ታሙ ላይ ዴኣዲስ፤ ኔ ማጫ ና ናምኣታ ጊሻስ 14 ላይ፥ ኣቲዳ ኡሱፑን ላይ ኔ ኢሚዳ ሜሄታ ጊሻስ ኔስ ኦሼ ዴኣዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔኒ ታ ዳሞዛ ታሙቶ ላማ ላማ ዬጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሀይሳዳ ሀናዳ ነ ሶን ላታሙ ላይ ደአስ። ታማነ ኦይዱ ላይ ነ ናምኡ ማጫ ናይታ ግሾ፥ ኡሱፑን ላይ ነ መህያ ግሾ ነዉ ኦስ። ሽን ኔኒ ታ ዳሞዝያ ታሙ ቶሆ ላማዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani haysada hanada ne son laatamu laythi de7as. Tammanne oyddu laythi ne nam7u macca nayta gisho, usupun laythi ne mehiya gisho new oothas. Shin neeni ta damooziya tammu toho laammadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሃያ ዓመት በቤትህ የኖርሁት በዚህ ሁኔታ ነበር፤ ዐሥራ አራት ዓመት ለሁለቱ ልጆችህ ብዬ አገለገልሁ፤ ስድስት ዓመት ስለ መንጋዎችህ ስል አገለገልሁ፤ ይህም ሆኖ ደመወዜን ዐሥር ጊዜ ለዋውጠህብኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከአንተ ጋር የነበርኩበትን ኻያ ዓመት ያሳለፍኩት በዚህ ሁኔታ ነበር፤ ከዚህም ዐሥራ አራቱን ዓመት ያገለገልኩህ ሁለቱን ሴቶች ልጆችህን ለማግኘት ብዬ ነው፤ የቀሩትን ስድስት ዓመቶች ያገለገልኩህ መንጋዎችህን ለማግኘት ብዬ ነው። ይህም ሆኖ ደመወዜን ዐሥር ጊዜ ለዋወጥክብኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ኢለ እየ ዕስራ ዓመት ኣብ ገዛኻ ዝነበርኩ። ዓሰርተ ኣርባዕተ ዓመት ምእንቲ ኽልቲአን ኣጓላትካ፥ ሽዱሽተ ዓመት ድማ ምእንቲ ኣባጊዕኻ ኣገልገልኩኻ፤ ምስዙይ ከዓ ዓስበይ ዓሰርተ ሻዕ ለዋወጥካ።
Amharic Tigrinya 2011 እዘን ዕስራ ዓመት ኣብ ቤትካ ነበርኩ። ዓሰረትው ኣርባዕተ ዓመት ምእንቲ ኽልቲኤን ኣዋልድካ ሹድሽተ ዓመት ድማ ምእንቲ ኣባጊዕካ ተገዛእኩኻ፡ ዓስበይ ከኣኣ ዓሰረት ሳዕ ለዋወጥካ።