Genesis 31:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ ልኢኹ ንራሄልን ንልያን ናብ መጓሰኡ ናብ መሮር ጸውዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ልኮ ራሔልንና ልያን ወደ በጎቹ መሰማሪያ ወደ ሜዳ ጠራቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ልኮ ራሔልንና ልያን ወደ በጎቹ ስፍራ ወደ ሜዳ ጠራቸው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ላከና ራሔልንና ልያን በጎቹ ወደ ነበሩበት መስክ ጠራቸው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ራሄሎነ ልዮ ባረ ዉዲ ደእያ ሳኣ ደምባ ያና ማላ ኪቲደ ጼስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi Raaheelonne Liyo bare wudii de'iyaa sa'aa dembbaa yaana mala kiittiide s'eesisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Yaaqoobey Eraheelonne Liya ba mehey dizaso yaana mala kiittidi xeygisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ያቆቤይ ኤራሄሎኔ ሊያ ባ ሜሄይ ዲዛሶ ያና ማላ ኪቲዲ ጼይጊሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ራሄሎነ ልያ ባ ዉደይ ሄመትያ በሳ ያና መላ ኪትድ ፄግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi Raheelonne Liya ba wudey heemetiya bessaa yaana mela kiittidi xeegisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ያዕቆብ መንጎቹ ወደ ተሰማሩበት መስክ እንዲመጡ፣ ራሔልንና ልያን አስጠራቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ያዕቆብ መንጋዎቹ ወደ ተሰማሩበት መስክ እንዲመጡ ራሔልንና ልያን አስጠራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ ልኢኹ ንራሄልን ንልያን ናብቲ መጓሰኡ ዝነበራኦ በረኻ ፀውዐን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ልኢኹ ንራሄልን ልያን ናብተን መጓሴኡ ናብ መሮር ጸውዔን፡ |