Genesis 31:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ እንስሳታት እተቐደደ፡ ኣነ ኣይመጻእኩኹምን፤ ክሳራኡ ተሰኪመዮ እየ፤ ካብ ኢደይ ብመዓልቲ ይኹን ብለይቲ ተሰሪቑ ጠሊብካዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አውሬ የሰ​በ​ረ​ው​ንም አላ​መ​ጣ​ሁ​ል​ህም ነበር፤ በቀ​ንም ሆነ በሌ​ሊት የተ​ሰ​ረቀ ቢኖር ከእኔ እከ​ፍ​ልህ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ስለ እርሱ እከፍልህ ነበርሁ፤ በቀንም በሌሊትም የተሰረቀውን ከእጄ ትሻው ነበርህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አውሬ የሰበረውን አላመጣሁልህም ነበር፥ እኔው ራሴ ስለ እርሱ እከፍልህ ነበርሁ፥ በቀን ሆነ በሌሊት ቢሰረቅ፥ ያን ከእጄ ትፈልግ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዶአይ መንዳዋነ ነዉ አሀበይከ፤ ሽን ሄዋ ታናን ፓይዳድ። ጋላስ ዉኤቴዳዋ ዎይ ቃማ ዉኤቴዳዋ ታና ጭግሳዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Do'ay mentseeddawaanne new ahabeyikke; shin hewaa taanan paydaad. Gallassi wuu'etteeddawaa woy k'amma wuu'etteeddawaa taana c'igissaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Do7ay wodhidayssaka ubbaa ta bolla qoodadis attiin nees ehabeekke; gallas gidiin omars kaysoy ekkidayssa tana qanxxisadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዶኣይ ዎዳይሳካ ኡባ ታ ቦላ ቆዳዲስ ኣቲን ኔስ ኤሃቤኬ፤ ጋላስ ጊዲን ኦማርስ ካይሶይ ኤኪዳይሳ ታና ቃንጺሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዶእ ምዳ ጋዉፃካ ታ ነዉ ኤሀ ኤርከ፤ ታኒ ታፐ ጭጋይስ። ጋላስ ዎይኮ ቃማ ካይሶተትዳይሳታ ቃንፅሳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Do7i mida gawuxaka ta new eha erike; taani taape ciggayis. Gallas woyko qamma kaysotetidaysata qanxisaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አውሬ የሰበረውንም ቢሆን እተካ ነበር እንጂ፣ ትራፊውን ለምልክትነት አምጥቼ አላውቅም፤ በቀንም ሆነ በሌሊት የተሰረቁትን ሁሉ ስታስከፍለኝ ኖረሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከበጎችህ አንዱን አውሬ ሲበላው ወዲያው እከፍልህ ነበር እንጂ የእኔ ስሕተት ያለመሆኑን ለማስረዳት ወደ አንተ አምጥቼው አላውቅም፤ በቀንም ቢሆን በሌሊት የተሰረቀ እንስሳ ቢኖር ታስከፍለኝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣራዊት ዝቐተላ ኣምፂአልካ ኣይፈልጥን፤ እኳ ደኣ ባዕለይ እኸፍለካ ነበርኩ። ብመዓልቲ ኾነ ብለይቲ ዝተሰርቀት ድማ ኻባይ ትደልያ ነበርካ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣራዊት ዝሓዛ ኽኣ ኣብ ክንደኣ ባዕለይ ተካእኩልካ እምበር፡ ኣየምጻእኩልካን። መዓልቲ እተሰርቀትንን ለይቲ እተሰርቀተንን ድማ ካብ ኢደይ ትደልያ ነበርካ።