Genesis 31:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ እንስሳታት እተቐደደ፡ ኣነ ኣይመጻእኩኹምን፤ ክሳራኡ ተሰኪመዮ እየ፤ ካብ ኢደይ ብመዓልቲ ይኹን ብለይቲ ተሰሪቑ ጠሊብካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አውሬ የሰበረውንም አላመጣሁልህም ነበር፤ በቀንም ሆነ በሌሊት የተሰረቀ ቢኖር ከእኔ እከፍልህ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ስለ እርሱ እከፍልህ ነበርሁ፤ በቀንም በሌሊትም የተሰረቀውን ከእጄ ትሻው ነበርህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አውሬ የሰበረውን አላመጣሁልህም ነበር፥ እኔው ራሴ ስለ እርሱ እከፍልህ ነበርሁ፥ በቀን ሆነ በሌሊት ቢሰረቅ፥ ያን ከእጄ ትፈልግ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዶአይ መንዳዋነ ነዉ አሀበይከ፤ ሽን ሄዋ ታናን ፓይዳድ። ጋላስ ዉኤቴዳዋ ዎይ ቃማ ዉኤቴዳዋ ታና ጭግሳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Do'ay mentseeddawaanne new ahabeyikke; shin hewaa taanan paydaad. Gallassi wuu'etteeddawaa woy k'amma wuu'etteeddawaa taana c'igissaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Do7ay wodhidayssaka ubbaa ta bolla qoodadis attiin nees ehabeekke; gallas gidiin omars kaysoy ekkidayssa tana qanxxisadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዶኣይ ዎዳይሳካ ኡባ ታ ቦላ ቆዳዲስ ኣቲን ኔስ ኤሃቤኬ፤ ጋላስ ጊዲን ኦማርስ ካይሶይ ኤኪዳይሳ ታና ቃንጺሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶእ ምዳ ጋዉፃካ ታ ነዉ ኤሀ ኤርከ፤ ታኒ ታፐ ጭጋይስ። ጋላስ ዎይኮ ቃማ ካይሶተትዳይሳታ ቃንፅሳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Do7i mida gawuxaka ta new eha erike; taani taape ciggayis. Gallas woyko qamma kaysotetidaysata qanxisaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አውሬ የሰበረውንም ቢሆን እተካ ነበር እንጂ፣ ትራፊውን ለምልክትነት አምጥቼ አላውቅም፤ በቀንም ሆነ በሌሊት የተሰረቁትን ሁሉ ስታስከፍለኝ ኖረሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከበጎችህ አንዱን አውሬ ሲበላው ወዲያው እከፍልህ ነበር እንጂ የእኔ ስሕተት ያለመሆኑን ለማስረዳት ወደ አንተ አምጥቼው አላውቅም፤ በቀንም ቢሆን በሌሊት የተሰረቀ እንስሳ ቢኖር ታስከፍለኝ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣራዊት ዝቐተላ ኣምፂአልካ ኣይፈልጥን፤ እኳ ደኣ ባዕለይ እኸፍለካ ነበርኩ። ብመዓልቲ ኾነ ብለይቲ ዝተሰርቀት ድማ ኻባይ ትደልያ ነበርካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣራዊት ዝሓዛ ኽኣ ኣብ ክንደኣ ባዕለይ ተካእኩልካ እምበር፡ ኣየምጻእኩልካን። መዓልቲ እተሰርቀትንን ለይቲ እተሰርቀተንን ድማ ካብ ኢደይ ትደልያ ነበርካ። |