Genesis 31:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዘን ዕስራ ዓመት ምሳኻትኩም ጸኒሐ። ኣባጊዕካን ኣጣልካን ጫጩተን ኣይደርበያን፡ ኣባጊዕ መጓሰኻውን ኣይበላዕኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሃያ አንድ ዓመት በጎችህንና ፍየሎችህን ስጠብቅ ኖርሁ፥ ከበጎችህም ጠቦቶችን አልበላሁም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሀያ ዓመት ሙሉ ከአንተ ጋር ነበርሁ፤ በጎችህና ፍየሎችህ አልጨነገፉም፤ የመንጎችህንም ጠቦቶች አልበላሁም፤ አውሬ የሰበረውን አላመጣሁልህም ነበር፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሃያ ዓመታት ከአንተ ጋር ነበርሁ፥ በጎችህና ፍየሎችህ አልጨነገፉም፥ የመንጎችህንም ጠቦቶች አልበላሁም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ኔናና ላታሙ ላይ ኩመን ደኣድ፤ ነ ዶርሳይካ ነ ዴሻይካ ቦሸትቤና፤ ዎይ ነ ዉድያፐ ጻቦትያ ማበይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani neenana laatamu laytsaa kumentsaa de'aad; ne dorssaykka ne deeshshaykka boshetibeenna; woy ne wudiyaappe s'abootiyaa mabeykke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani nenara nam7u tammu layth kumeth de7adis; ne dorsinne deysha gidiin awucaybeenna; woykko ne meheppe galth mabeekke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ኔናራ ናምኡ ታሙ ላይ ኩሜ ዴኣዲስ፤ ኔ ዶርሲኔ ዴይሻ ጊዲን ኣዉጫይቤና፤ ዎይኮ ኔ ሜሄፔ ጋል ማቤኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ኔራ ላታሙ ላይ ኩመ ደአስ። ነ ዶርሳትነ ዴሻት አዉጫይቦኮና ዎይኮ ነ ዉድያፐ እሱዋካ ቆታዳ ማብከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani neera laatamu laythi kumethi de7as. Ne dorsatinne deeshati awucaybokona woyko ne wudiyape issuwaka qottada mabike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሃያ ዓመት አብሬህ ኖሬአለሁ፤ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከመንጋህ አንድ ጠቦት እንኳ አልበላሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአንተ ጋር መኖር ከጀመርኩ ኻያ ዓመት ሆነኝ፤ በዚህ ጊዜ ውስጥ በጎችህና ፍየሎችህ የጨነገፉበት ጊዜ የለም፤ ከመንጋህም አንድ ጠቦት እንኳ በልቼ አላውቅም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕስራ ዓመት ምሳኻ ነበርኩ፤ ካብ ጤለ በጊዕኻ ዘውሃየት ኣይነበረትን፤ ካብ መጓሰኻውን ሓደ ጡበት በጊዕ እኳ ኣይበላዕኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዘን ዕስራ ዓመት ምሳኻ ነይረ፡ ጤለበጊዕካ እየ ቖልዓን ድዓውል መጓሴኻ ድማ ኣይበላዕኩን። |