Genesis 31:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ ተቖጢዑ ንላባን ኣሸገሮ፣ ያእቆብ ድማ ንላባን መለሰሉ፦ በደልይ እንታይ እዩ፧ እንታይ እዩ ሓጢኣተይ ክሳብ ክንድዚ ሰዓብካኒ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ተቈጣ፤ ላባንም ወቀሰው፤ ያዕቆብም መለሰ፤ ላባንም እንዲህ አለው፥ “የበደልሁህ በደል ምንድን ነው? ኀጢአቴስ ምንድን ነው? ይህን ያህል ያሳደድኸኝ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ተቆጣ ላባንም ወቀሰው፤ ያዕቆብም መለሰ ላባንም እንዲህ አለው። የበደልሁህ በደል ምንድር ነው? ኃጢአቴስ ምንድር ነው ይህን ያህል ያሳደድኸኝ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ተቆጣ ላባንም ወቀሰው፥ ያዕቆብም ላባንም እንዲህ አለው፥ “ምን በደልሁህ? ይህን ያህል ያሳደድኸኝ፥ ኃጢአቴስ ምንድነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ላባና ሀንቀቲደ ዎቃሴዳ፤ ያቆብ ላባና፥ “ታን አያ ባይዛድታ? ሀዋ ኔን ታና ካላናዉ፥ ታን ኦዳ ናጋራይ አዬ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi Laabaana hank'k'ettiide wok'k'aseedda; Yaak'oobi Laabaana, «Taani ayaa bayzaadittaa? Hawaa neeni taana kaallanaw, taani ootseedda nagaray ayee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey Laaba bolla hanqettidi, «Tani ay mooradinaa? Hessa sire ne tana kaallanaas tani ooththida nagaray aazee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ላባ ቦላ ሃንቄቲዲ፥ «ታኒ ኣይ ሞራዲና? ሄሳ ሲሬ ኔ ታና ካላናስ ታኒ ኦዳ ናጋራይ ኣዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ይሎትድ ላባኮ፥ “ታኒ አይ ኢሳድና? ሀይሳ ኔኒ ታና ካላናዉ ታ አይ ቆሆ ኦድና? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi yilotidi Laabako, “Taani ay iissadina? Haysa neeni tana kaallanaw ta ay qoho oothadina? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ያዕቆብ ተቈጣ፤ ላባንም እንዲህ ሲል ወቀሠው፤ “እስቲ ወንጀሌ ምንድን ነው? ይህን ያህል የምታሳድደኝ ኀጢአቴ ምን ቢሆን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ ያዕቆብ እንዲህ ሲል ላባን በቊጣ ቃል ተናገረው፤ “ታዲያ፥ የፈጸምኩት በደል ምንድን ነው? እስቲ ምን አጥፍቼ ነው እንዲህ የምታሳድደኝ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ያእቆብ ተቘጢዑ ንላባ ኸምዙይ ኢሉ ወቐሶ፦ “እቲ ብናህሪ ደድሕረይ ክትግስግስ ዝገበረካ በደለይ እንታይ እዩ? ሓጢኣተይከ እንታይ እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ያእቆብ ተናዲዱ ንላባን ተበኣሶ ያእቆብ ንላባን መሊሱ በሎ፡ እት ነዲርካ ደድሕረይ ዝገስገስካ፡ እንታይ እየ በደለይ፡ እንታይከ እዩ ሓጢኣተይ። |