Genesis 31:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ላባን ድማ ናብ ድንኳን ያእቆብን ናብ ድንኳን ልያን ናብ ድንኳናት እተን ክልተ ኣገልገልትን ኣተወ። ግናኸ ኣይረኸቦምን። ሽዑ ካብ ድንኳን ልያ ወጺኡ ናብ ድንኳን ራሄል ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ላባም ወደ ያዕቆብ ድንኳንና ወደ ልያም ድንኳን ገባና በረበረ፤ አላገኘምም፤ ከዚያም ወጣና ወደ ሁለቱ ዕቁባቶቹ ድንኳን ገባ፤ ነገር ግን አላገኘም። ወደ ራሔልም ድንኳን ገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ላባም ወደ ያዕቆብ ድንኳንና ወደ ልያ ድንኳን ወደ ሁለቱም ባሪያዎች ድንኳን ገባ፥ ነገር ግን አላገኘም። ከልያም ድንኳን ወጥቶ ወደ ራሔል ድንኳን ገባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ላባም ወደ ያዕቆብ ድንኳንና ወደ ልያ ድንኳን ወደ ሁለቱም ባርያዎች ድንኳን ገባ፥ ነገር ግን አላገኘም። ከልያም ድንኳን ወጥቶ ወደ ራሔል ድንኳን ገባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ላብ ያቆባ ዱንካንያ ግዶ፥ ልያ ዱንካንያ ግዶን ላኡ ቆማቱዋ ዱንካንያ ግዶ ገሌዳ፤ ሽን አይነ ደምቤና። ልያ ዱንካንያፐ ከሲደ፥ ራሄል ዱንካንያ ገሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Laabi Yaak'ooba dunkkaaniyaa giddo, Liya dunkkaaniyaa giddon laa"u k'oomatuwaa dunkkaaniyaa giddo geleedda; shin ayinne demmibeenna. Liya dunkkaaniyaappe kesiide, Raaheeli dunkkaaniyaa geleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Laabay Yaaqoobe dunkaane giddo, Liya dunkaane giddonne nam7u aylleta dunkaane giddo gelides; gido attiin aykkoka demmibeenna; Liya dunkaanaappe kezidi Eraheeli dunkaane giddo gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ላባይ ያቆቤ ዱንካኔ ጊዶ፥ ሊያ ዱንካኔ ጊዶኔ ናምኡ ኣይሌታ ዱንካኔ ጊዶ ጌሊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣይኮካ ዴሚቤና፤ ሊያ ዱንካናፔ ኬዚዲ ኤራሄሊ ዱንካኔ ጊዶ ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ላቢ ያይቆባ ዱንካንያ ግዶ፥ ልያ ዱንካንያ ግዶነ ናምኡ አይለታ ዱንካንያ ግዶ ገልድ ኮይስ። ሽን አይኮካ ደምቤና። ልያ ዱንካንያፐ ከይድ፥ ራሄል ዱንካንያ ገልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Laabi Yayqooba dunkaaniya giddo, Liya dunkaaniya giddonne nam7u aylleta dunkaaniya giddo gelidi koyis. Shin aykoka demmibeenna. Liya dunkaaniyape keyidi, Raheeli dunkaaniya gelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ላባም ወደ ያዕቆብ፣ ድንኳንና ወደ ልያ ድንኳን እንዲሁም ወደ ሁለቱ ደንገጡሮቿ ድንኳኖች ገባ፤ ነገር ግን ምንም አላገኘም። ከልያ ድንኳን ከወጣ በኋላ ወደ ራሔል ድንኳን ገባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ላባ ወደ ያዕቆብ ወደ ልያና ወደ ሁለቱ አገልጋዮች ድንኳን ተራ በተራ ገብቶ በረበረ፤ ነገር ግን ምንም አላገኘም፤ በመጨረሻ ወደ ራሔል ድንኳን ገባ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ላባ ድማ ናብ ድንኳን ያእቆብን ናብ ድንኳን ልያን ናብ ድንኳን እተን ክልተ ኣገልገልትን ኣተወ፤ ነቶም ኣማልኽቲ ግና ኣይረኸቦምን። ካብ ድንኳን ልያ ወፂኡ ድማ ናብ ድንኳን ራሄል ኣተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ላባን ድማ ናብ ድንኳን ያእቆብን ናብ ድንኳን ልያን ናብ ድንኳን ክልቲኤን ግዝኣትን ኣተወ፡ ግናኸ ኣይረኸቦምን። ካብ ድንኳን ልያ ወጺኡ ናብ ድንኳን ራሄል ኣተወ። |