Genesis 31:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣማልኽትኻ ምስ ዝረኸብካዮ፡ ብህይወት ኣይትፍቀደሉ። ምኽንያቱ ያእቆብ ራሄል ከም ዝሰረቐቶም ስለ ዘይፈለጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም አለ፥ “አም​ላ​ኮ​ች​ህን የም​ታ​ገ​ኝ​በት ሰው ግን እርሱ ይሙት፤ ገን​ዘ​ብ​ህም በእኔ ዘንድ ካለ በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ፊት እይ፤ ለአ​ን​ተም ውሰ​ደው” አለ። ያዕ​ቆብ ሚስቱ ራሔል እንደ ሰረ​ቀ​ቻ​ቸው አያ​ው​ቅም ነበ​ርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላኮችህን የምታገኝበት ሰው ግን እርሱ ይሙት፤ የአንተ የሆነውም በእኔ ዘንድ ይገኝ እንደ ሆነ በወንድሞቻችን ፊት ፈልግ፥ ለአንተም ውሰደው አለ። ራሔል እንደ ሰረቀቻቸው ያዕቆብ አያውቅም ነበርና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምላኮችህን የምታገኝበት ሰው ግን እርሱ ይሙት፥ የአንተ የሆነውም በእኔ ዘንድ ይገኝ እንደሆነ በዘመዶቻችን ፊት ፈልግ፥ ውሰደውም” አለ። ያዕቆብ ራሔል እንደ ሰረቀቻቸው አያውቅም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ነ ሶ ምስለቱዋ ኦይቄዳ አሳ ኦናነ ኔን ደሞፐ፥ ሄ ኡራይ ሲፈቶ! ነዋ ግዴዳዌ ታ ማታን ቤትንቶ፥ ኑ ዳባቱዋ ስንን ኮያ፤ ነዋ ግዶፐ አካ” ያጌዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ያቆብ ራሄላ ሄ ሶ ምስለቱዋ ዉኤዳዋ ኤርቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin ne soo misiletuwaa oyk'k'eedda asaa oonanne neeni demmooppe, he uray siifetto! Newaa gideeddawe ta matan beettintto, nu dabbatuwaa sintsan koya; newaa gidooppe akka» yaageedda; ayaw gooppe, Yaak'oobi Raaheela he soo misiletuwaa wuu'eeddawaa eribeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin ne misleta oykkida as oonakka neni demmiko he uray hayqqo! Nees gidida miishshi ta achchan beettiko nu dabboti beyishin koyada demmiko nees ekka» gides; gaasoykka Yaaqoobey Eraheela eeqa misleta kaysidayssa eribeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኔ ሚስሌታ ኦይኪዳ ኣስ ኦናካ ኔኒ ዴሚኮ ሄ ኡራይ ሃይቆ! ኔስ ጊዲዳ ሚሺ ታ ኣቻን ቤቲኮ ኑ ዳቦቲ ቤዪሺን ኮያዳ ዴሚኮ ኔስ ኤካ» ጊዴስ፤ ጋሶይካ ያቆቤይ ኤራሄላ ኤቃ ሚስሌታ ካይሲዳይሳ ኤሪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ነ ሶ ኤቃ ምስለታ ኤክዳ አስ ኦናካ ኔኒ ደምኮ፥ ሄ ኡራይ ሀይቆ። ኑ ዳቦታ ስንን ነባ ግድዳባ ኡባ ኮያዳ ኤካ” ያግስ። ያይቆብ ራሄላ ባ አዋ ሶ ኤቃ ምስለታ ካይሶትዳይሳ ኤርቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ne soo eeqa misileta ekida asi oonaka neeni demmiko, he uray hayqo. Nu dabbota sinthan nebaa gididaba ubba koyada eka” yaagis. Yayqoobi Raheela ba aawa soo eeqa misileta kaysotidaysa eribeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ከእኛ መካከል የአንተን የጣዖታት ምስል ደብቆ የተገኘ ሰው ካለ ይሙት። ያንተ የሆነ አንዳች ነገር ከኔ ዘንድ ቢገኝ፣ አንተው ራስህ ዘመዶቻችን ባሉበት ፈልግና ውሰድ።” ይህን ሲል፣ ራሔል የጣዖታቱን ምስል መስረቋን ያዕቆብ አያውቅም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእኛ መካከል የአንተ ጣዖቶች የተገኙበት ሰው ቢኖር ግን ይሙት፤ እነሆ፥ አሁን ዘመዶቻችንን ምስክር በማድረግ የአንተ የሆነውን ነገር ሁሉ ፈልገህ ውሰድ” አለው፤ ያዕቆብ ይህን ያለው ራሔል የአባቷን ጣዖቶች ሰርቃ እንደ ወሰደች ስላላወቀ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣማልኽትኻ ዝወሰደ እንተ ሃልዩ ግና ንሱ ይቀተል። ናትካ ዝኾነ ምሳይ እንተ ሃልዩ ኸዓ ኣብ ቅድሚ ኣዝማድና ጐርጒርካ ውሰድ” ኢሉ መለሰሉ። ነቶም ኣማልኽቲ፥ ራሄል ከም ዝሰረቐቶም ያእቆብ ኣይፈለጠን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣማልኽትኻ እተረኽቦ ግና ንሱ ይሙት። ምሳይ ዘሎ ናትካ ዘበለ፡ ኣብ ቅድሚ ኣሕዋትና ጎርጉርካ፡ ንኣኻ ውሰዶ፡ ኢሉ መለሰሉ። ያእቆብ፡ ራሄል ከም ዝሰረቐቶም ኣይፈለጠን ነበረ።