Genesis 31:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንያእቆብ፡ ናብ ምድሪ ኣቦታትካን ናብ ስድራ ቤትካን ተመለስ። ኣነ ድማ ምሳኻትኩም ክኸውን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ያዕቆብን፥ “ወደ አባትህና ወደ ዘመዶችህ ሀገር ተመለስ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ያዕቆብን። ወደ አባትህ ምድር ወደ ዘመዶችህም ተመለስ፤ ከአንተም ጋር እሆናለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህን ጊዜ ጌታ ያዕቆብን፥ “ወደ አባቶችህ ምድር እና ወደ ዘመዶችህ ተመለስ፥ ከአንተም ጋር እሆናለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ መና ጎዳይ ያቆባ፥ “ኔን ነ አዎቱዋ ጋድያ፥ ነ ዳቦቱዋኮ ጉየ ስማ፤ ታን ኔናና ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Med'inaa Goday Yaak'ooba, «Neeni ne aawotuwaa gadiyaa, ne dabbotuwaakko guyye simma; taani neenana gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Yaaqoobe, «Neni ne aawata biitta ne dabbotakko guye simma; tani nenara gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ያቆቤ፥ «ኔኒ ኔ ኣዋታ ቢታ ኔ ዳቦታኮ ጉዬ ሲማ፤ ታኒ ኔናራ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ ያይቆባ፥ “ኔኒ ነ አዋታ ቢታ፥ ነ ዳቦታኮ ጉየ ስማ። ታኒ ኔራ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday Yayqooba, “Neeni ne aawata biitta, ne dabbotako guye simma. Taani neera gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ያዕቆብን፣ “ወደ አባቶችህና ዘመዶችህ አገር ተመለስ፤ እኔም ካንተ ጋር እሆናለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህን ጊዜ እግዚአብሔር ያዕቆብን “ወደ አባቶችህና ወደ ዘመዶችህ አገር ተመለስ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንያእቆብ “ናብ ምድሪ ኣቦታትካን ናብ ዓሌትካን ተመለስ፤ ኣነውን ምሳኻ ክኸውን እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ ንያእቆብ ናብ ምድሪ ኣቦታትካ ናብ ዓሌትካን ተመለስ እሞ ምሳኻ ክኸውን እየ፡ በሎ። |