Genesis 31:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ላባን ንያእቆብ፡ ከይፈለጥካ ካባይ ሰሪቕካ፡ ኣዋልደይ ከም ምሩኻት ብሰይፊ ዝወሰድካየን እንታይ ገበርካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ላባም ያዕቆብን አለው፥ “ለምን እንዲህ አደረግህ? ከእኔ በስውር የኰበለልህ? ልጆችንስ ሰርቀህ በሰይፍ እንደማረከ የወሰድኻቸው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ላባም ያዕቆብን አለው። ለምን እንዲህ አደረግህ? ከእኔ ከድተህ ኮበለልህ፥ ልጆቼንም በሰይፍ እንደ ተማረኩ ዓይነት ነዳሃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ላባም ያዕቆብን አለው፥ “የፈጸምከው ምንድነው? እኔን አታልልከኝ፥ ልጆቼንስ እንደ ሰይፍ ምርኮኛ ለምን ወሰድካቸው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ላብ ያቆባ፥ “ኔን ሀዋዳን አያዉ ኦዲ? ኔን ታና ጭማደ፥ ታ ማጫ ናና ኦላን ኦሞደቴዳዋዳን ላጋደ ከሳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Laabi Yaak'ooba, «Neeni hawaadan ayaw ootsaaddii? Neeni taana c'immaade, ta mac'c'a naanaa olan omoodetteeddawaadan laaggaade kessaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Laabay Yaaqoobe, «Neni hayssaththo ays ooththadii? Neni tana cimmada ta macca nayta olan di7ettida mala laaggada kessadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ላባይ ያቆቤ፥ «ኔኒ ሃይሳ ኣይስ ኦዲ? ኔኒ ታና ጪማዳ ታ ማጫ ናይታ ኦላን ዲኤቲዳ ማላ ላጋዳ ኬሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ላቢ ያይቆባ፥ “ኔኒ ሀይሳዳ ታና አይስ ጭማዲ? ታ ማጫ ናይታካ ኦላን ድኤትዳባዳ አይስ ላጋ ከሳዲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Laabi Yayqooba, “Neeni haysada tana ayis cimmadii? Ta macca naytaka olan di7etidabada ayis laagga kessadii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ላባ ያዕቆብን እንዲህ አለው፤ “ምን ማድረግህ ነው? አታልለኸኛል፤ ልጆቼን የጦር ምርኮኛ ይመስል አካልበህ ወሰድሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ላባ ያዕቆብን እንዲህ አለው፤ “ስለምን እንዲህ አድርገህ አታለልከኝ? ሴቶች ልጆቼንስ በጦርነት እንደ ተማረኩ ያኽል ይዘሃቸው ለምን ሄድክ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ላባ ኸዓ ንያእቆብ ከምዙይ በሎ፦ “እንታይ ግብሩ ኢኻ ዝገበርካ? ንኣይ ኣታሊልካዶ፥ ነዋልደይ ኣብ ውግእ ከም ዝተማረኻ ዀብኰብካየን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ላባን ከኣ ንያእቆብ በሎ፡ ኣንታይ እዩ ዝገብርካዮ፡ ልበይ ጠቢርካዶ ነዋልደይ ብሴፍ ከም እተማረኻ ከብከብካየን። |